Trying to learn how to translate from the human translation examples.
From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
ولماذا لا تحكمون بالحق من قبل نفوسكم.
ራሳችሁ ደግሞ ጽድቅን የማትፈርዱ ስለ ምን ነው?
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
ولكن كونوا عاملين بالكلمة لا سامعين فقط خادعين نفوسكم.
ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
لانكم كنتم كخراف ضالة لكنكم رجعتم الآن الى راعي نفوسكم واسقفها
በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ። እንደ በጎች ትቅበዘበዙ ነበርና፥ አሁን ግን ወደ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ ተመልሳችኋል።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
فتفكروا في الذي احتمل من الخطاة مقاومة لنفسه مثل هذه لئلا تكلوا وتخوروا في نفوسكم
በነፍሳችሁ ዝላችሁ እንዳትደክሙ፥ ከኃጢአተኞች በደረሰበት እንዲህ ባለ መቃወም የጸናውን አስቡ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
لذلك اطرحوا كل نجاسة وكثرة شر فاقبلوا بوداعة الكلمة المغروسة القادرة ان تخلّص نفوسكم.
ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
طهّروا نفوسكم في طاعة الحق بالروح للمحبة الاخوية العديمة الرياء فاحبوا بعضكم بعضا من قلب طاهر بشدة.
ለእውነት እየታዘዛችሁ ግብዝነት ለሌለበት ለወንድማማች መዋደደ ነፍሳችሁን አንጽታችሁ እርስ በርሳችሁ ከልባችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
اطيعوا مرشديكم واخضعوا لانهم يسهرون لاجل نفوسكم كانهم سوف يعطون حسابا لكي يفعلوا ذلك بفرح لا آنين لان هذا غير نافع لكم
ለዋኖቻችሁ ታዘዙና ተገዙ፤ እነርሱ ስሌትን እንደሚሰጡ አድርገው፥ ይህንኑ በደስታ እንጂ በኃዘን እንዳያደርጉት፥ ይህ የማይጠቅማችሁ ነበርና፥ ስለ ነፍሳችሁ ይተጋሉ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
فانظروا الى نفوسكم. لانهم سيسلمونكم الى مجالس وتجلدون في مجامع وتوقفون امام ولاة وملوك من اجلي شهادة لهم.
እናንተ ግን ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፤ ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል በምኵራብም ትገረፋላችሁ ምስክርም ይሆንባቸው ዘንድ ስለ እኔ በገዥዎችና በነገሥታት ፊት ትቆማላችሁ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
والله سبحانه يعلم كل أعمالكم ، سواء ما تخفونه منها في نفوسكم وما تظهرونه لغيركم ، وسيجازيكم عليها .
አላህም የምትደብቁትንና የምትገልጹትን ሁሉ ያውቃል ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
« ربكم أعلم بما في نفوسكم » من إضمار البر والعقوق « إن تكونوا صالحين » طائعين لله « فإنه كان للأوابين » الرجّاعين إلى طاعته « غفورا » لما صدر منهم في حق الوالدين من بادرة وهم لا يضمرون عقوقا .
ጌታችሁ በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው ፡ ፡ ታዛዦችም ብትኾኑ ( በመሳሳትም ብታጠፉ ) እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality: