Trying to learn how to translate from the human translation examples.
From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
ויאמרו האדון צריך לו׃
እነርሱም። ለጌታ ያስፈልገዋል አሉ።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו השמעים ומי יוכל להושע׃
የሰሙትም። እንግዲህ ማን ሊድን ይችላል? አሉ።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו אליו איו ויאמר לא ידעתי׃
ያ ሰው ወዴት ነው? አሉት። አላውቅም አለ።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו היהודים הנה מה גדלה אהבתו אתו׃
ስለዚህ አይሁድ። እንዴት ይወደው እንደ ነበረ እዩ አሉ።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו אליה אין איש במשפחתך אשר נקרא בשם הזה׃
እነርሱም። ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו התלמידים איש אל רעהו הכי הביא לו איש לאכל׃
ስለዚህ ደቀ መዛሙርቱ። የሚበላው አንዳች ሰው አምጥቶለት ይሆንን? ተባባሉ።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויתמהו היהודים ויאמרו איך ידע זה ספר והוא לא למד׃
አይሁድም። ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו אליו ולמה זה צוה משה לתת לה ספר כריתת ולשלחה׃
እነርሱም። እንኪያስ ሙሴ የፍችዋን ጽሕፈት ሰጥተው እንዲፈቱአት ስለ ምን አዘዘ? አሉት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו אנשים מישבי ירושלים הלא זה הוא אשר בקשו להמיתו׃
እንግዲህ ከኢየሩሳሌም ሰዎች አንዳንዶቹ እንዲህ አሉ። ሊገድሉት የሚፈልጉት ይህ አይደለምን?
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו היהודים אל האיש הנרפא שבת היום אסור לך לשאת את משכבך׃
ያም ቀን ሰንበት ነበረ። ስለዚህ አይሁድ የተፈወሰውን ሰው። ሰንበት ነው አልጋህንም ልትሸከም አልተፈቀደልህም አሉት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
והמון העם ישבו סביביו ויאמרו אליו הנה אמך ואחיך בחוץ מבקשים אותך׃
ብዙ ሰዎችም በዙሪያው ተቀምጠው ነበሩና። እነሆ፥ እናትህ ወንድሞችህም በውጭ ቆመው ይፈልጉሃል አሉት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ובשבע לארבעת אלפי איש כמה דודים מלאי פתותים נשאתם ויאמרו אליו שבעה׃
ሰባቱን እንጀራስ ለአራት ሺህ በቈረስሁ ጊዜ፥ ቍርስራሹ የሞላ ስንት ቅርጫት አነሣችሁ? እነርሱም። ሰባት አሉት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויאמרו אליו התלמידים מאין לנו די לחם במדבר להשביע את ההמון הגדול הזה׃
ደቀ መዛሙርቱም። ይህን ያህል ሕዝብ የሚያጠግብ ይህን ያህል እንጀራ በምድረ በዳ ከወዴት እናገኛለን? አሉት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויגשו אליו תלמידי יוחנן ויאמרו מדוע אנחנו והפרושים צמים הרבה ותלמידיך אינם צמים׃
በዚያን ጊዜ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ ቀርበው። እኛና ፈሪሳውያን፥ ብዙ ጊዜ የምንጦመው፥ ደቀ መዛሙርትህ ግን የማይጦሙት ስለ ምንድር ነው? አሉት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויענו ויאמרו יוחנן המטביל ויש אמרים אליהו ואחרים אמרים אחד מן הנביאים׃
እነርሱም። መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም ኤልያስ፥ ሌሎችም ከነቢያት አንዱ ብለው ነገሩት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality:
ויענו ויאמרו יוחנן המטביל ואחרים אמרים אליהו ואחרים אמרים נביא קם מן הקדמונים׃
እነርሱም መልሰው። መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም። ኤልያስ፥ ሌሎችም። ከቀደሙት ነቢያት አንዱ ተነሥቶአል ይላሉ አሉት።
Last Update: 2012-05-06
Usage Frequency: 1
Quality: