Sie suchten nach: débiteurs (Französisch - Amharisch)

Computer-Übersetzung

Versucht aus den Beispielen menschlicher Übersetzungen das Übersetzen zu lernen.

French

Amharic

Info

French

débiteurs

Amharic

 

von: Maschinelle Übersetzung
Bessere Übersetzung vorschlagen
Qualität:

Menschliche Beiträge

Von professionellen Übersetzern, Unternehmen, Websites und kostenlos verfügbaren Übersetzungsdatenbanken.

Übersetzung hinzufügen

Französisch

Amharisch

Info

Französisch

un créancier avait deux débiteurs: l`un devait cinq cents deniers, et l`autre cinquante.

Amharisch

ለአንድ አበዳሪ ሁለት ተበዳሪዎች ነበሩት በአንዱ አምስት መቶ ዲናር ነበረበት በሁለተኛውም አምሳ።

Letzte Aktualisierung: 2012-05-05
Nutzungshäufigkeit: 1
Qualität:

Französisch

et, faisant venir chacun des débiteurs de son maître, il dit au premier: combien dois-tu à mon maître?

Amharisch

የጌታውንም ባለ ዕዳዎች እያንዳንዳቸውን ጠርቶ የፊተኛውን። ለጌታዬ ምን ያህል ዕዳ አለብህ? አለው።

Letzte Aktualisierung: 2012-05-05
Nutzungshäufigkeit: 1
Qualität:

Französisch

quand vous contractez une dette à échéance déterminée , mettez -la en écrit ; et qu' un scribe l' écrive , entre vous , en toute justice ; un scribe n' a pas à refuser d' écrire selon ce qu' allah lui a enseigné ; qu' il écrive donc , et que dicte le débiteur : qu' il craigne allah son seigneur , et se garde d' en rien diminuer . si le débiteur est gaspilleur ou faible , ou incapable de dicter lui-même , que son représentant dicte alors en toute justice .

Amharisch

እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በዕዳ በተዋዋላችሁ ጊዜ ጻፉት ፡ ፡ ጸሐፊም በመካከላችሁ በትክክል ይጻፍ ፡ ፡ ጸሐፊም አላህ እንደ አሳወቀው መጻፍን እንቢ አይበል ፡ ፡ ይጻፍም ፡ ፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ሰው በቃሉ ያስጽፍ ፡ ፡ አላህንም ጌታውን ይፍራ ፡ ፡ ከእርሱም ( ካለበት ዕዳ ) ምንንም አያጉድል ፡ ፡ ያም በርሱ ላይ ዕዳው ያለበት ቂል ፣ ወይም ደካማ ፣ ወይም በቃሉ ማስጻፍን የማይችል ቢኾን ዋቢው በትክክል ያስጽፍለት ፡ ፡ ከወንዶቻችሁም ሁለትን ምስክሮች አስመስክሩ ፡ ፡ ሁለትም ወንዶች ባይኾኑ ከምስክሮች ሲኾኑ ከምትወዱዋቸው የኾኑን አንድ ወንድና አንደኛዋ ስትረሳ አንደኛይቱ ሌላዋን ታስታውሳት ዘንድ ሁለት ሴቶች ( ይመስክሩ ) ፡ ፡ ምስክሮችም በተጠሩ ጊዜ እንቢ አይበሉ ፡ ፡ ( ዕዳው ) ትንሽ ወይም ትልቅ ቢኾንም እስከ ጊዜው ድረስ የምትጽፉት ከመኾን አትሰልቹ ፡ ፡ እንዲህ ማድረጋችሁ አላህ ዘንድ በጣም ትክክል ለምስክርነትም አረጋጋጭ ላለመጠራጠራችሁም በጣም ቅርብ ነው ፡ ፡ ግን በመካከላችሁ እጅ በጅ የምትቀባበሏት ንግድ ብትኾን ባትጽፉዋት በናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም ፡ ፡ በተሻሻጣችሁም ጊዜ አስመስክሩ ፡ ፡ ጸሐፊም ምስክርም ( ባለ ጉዳዩ ጋር ) አይጎዳዱ ፡ ፡ ( ይህንን ) ብትሠሩም እርሱ በእናንተ ( የሚጠጋ ) አመጽ ነው ፡ ፡ አላህንም ፍሩ ፡ ፡ አላህም ያሳውቃችኋል ፡ ፡ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው ፡ ፡

Letzte Aktualisierung: 2014-07-02
Nutzungshäufigkeit: 1
Qualität:

Eine bessere Übersetzung mit
8,045,136,697 menschlichen Beiträgen

Benutzer bitten jetzt um Hilfe:



Wir verwenden Cookies zur Verbesserung Ihrer Erfahrung. Wenn Sie den Besuch dieser Website fortsetzen, erklären Sie sich mit der Verwendung von Cookies einverstanden. Erfahren Sie mehr. OK