From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
will be eating from the tree of bitterness .
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
shall all eat from the tree of al-zaqqum ,
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
marked from your lord , and never far from the wrongdoers .
ከጌታህ ዘንድ ምልክት የተደረገባት ስትሆን ( አዘነብናት ) ፡ ፡ እርሷም ከበደለኞቹ ሩቅ አይደለችም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
sent in from your lord [ for the profligate ] , never far from the wrongdoers .
ከጌታህ ዘንድ ምልክት የተደረገባት ስትሆን ( አዘነብናት ) ፡ ፡ እርሷም ከበደለኞቹ ሩቅ አይደለችም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
that are marked , in the custody your lord ; and those stones are not at all far from the unjust !
ከጌታህ ዘንድ ምልክት የተደረገባት ስትሆን ( አዘነብናት ) ፡ ፡ እርሷም ከበደለኞቹ ሩቅ አይደለችም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
those who will be dragged headlong into hell shall have an evil place to dwell in , for they have strayed far from the right path .
እነዚያ በፊቶቻቸው ለይ ( እየተጎተቱ ) ወደ ገሀነም የሚሰበሰቡ ናቸው ፡ ፡ እነዚያ ስፍራቸው የከፋ መንገዳቸውም የጠመመ ናቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and when jesus saw that he answered discreetly, he said unto him, thou art not far from the kingdom of god. and no man after that durst ask him any question.
ኢየሱስም በአእምሮ እንደ መለሰ አይቶ። አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
adam and his wife ate ( fruits ) from the tree and found themselves naked . then they started to cover themselves with the leaves from the garden .
ከእርሷም በልሉ ፡ ፡ ለእነርሱም ኀፍረተ ገላቸው ተገለጸች ፡ ፡ ከገነትም ቅጠል በላያቸው ላይ ይለጥፉ ጀመር ፡ ፡ አደምም የጌታውን ትእዛዝ ( ረስቶ ) ጣሰ ፡ ፡ ( ከፈለገው መዘውተር ) ተሳሳተም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
marked with fire in the providence of thy lord ( for the destruction of the wicked ) . and they are never far from the wrong-doers .
ከጌታህ ዘንድ ምልክት የተደረገባት ስትሆን ( አዘነብናት ) ፡ ፡ እርሷም ከበደለኞቹ ሩቅ አይደለችም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and when he reached it , he was called from the right side of the valley in the blessed field , from the tree : o moses ! lo !
በመጣትም ጊዜ ከሸለቆው ቀኝ ዳርቻ ከዛፊቱ በኩል በተባረከችው ስፍራ ውስጥ « ሙሳ ሆይ ! እኔ የዓለማት ጌታ አላህ እኔ ነኝ » በማለት ተጠራ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
he had almost led us astray from our gods , had we not remained firm in our faith with regard to them . " the time is not far when they will see the torment and realize who had strayed far from the truth .
« እነሆ በእርሷ ላይ መታገሳችን ባልነበረ ኖሮ ከአማልክቶቻችን ሊያሳስተን ቀርቦ ነበር » ( ሲሉም ይሳለቃሉ ) ፡ ፡ ወደፊትም ቅጣቱን በሚያዩ ጊዜ መንገድን በጣም ተሰሳቹ ማን እንደኾነ በእርግጥ ያውቃሉ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Warning: Contains invisible HTML formatting
( their doom is ) because allah sent down the book in truth but those who seek causes of dispute in the book are in a schism far ( from the purpose ) .
ይህ ( ቅጣት ) አላህ መጽሐፍን በእውነት ያወረደ በመኾኑ ምክንያት ( እና በርሱ በመካዳቸው ) ነው ፡ ፡ እነዚያም በመጽሐፉ የተለያዩት ( ከእውነት ) በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ ናቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
when he drew near , a voice called out to him from the tree on the blessed spot on the right side of the valley : " o moses , i am verily god , the lord of all the worlds .
በመጣትም ጊዜ ከሸለቆው ቀኝ ዳርቻ ከዛፊቱ በኩል በተባረከችው ስፍራ ውስጥ « ሙሳ ሆይ ! እኔ የዓለማት ጌታ አላህ እኔ ነኝ » በማለት ተጠራ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Warning: Contains invisible HTML formatting
[ marked by the garlands on their necks made from the outer part of the tree-stems ( of makkah ) for their security ] , nor the people coming to the sacred house ( makkah ) , seeking the bounty and good pleasure of their lord . but when you finish the ihram ( of hajj or ' umrah ) , you may hunt , and let not the hatred of some people in ( once ) stopping you from al-masjid-al-haram ( at makkah ) lead you to transgression ( and hostility on your part ) .
እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! የአላህ ( ክልክል ያደረጋቸውን ) ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ ፡ ፡ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ ፡ ፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው ወደ ተከበረው ቤት አሳቢዎችንም ሰዎች ( አትንኩ ) ፡ ፡ ከሐጅም ሥራ በወጣችሁ ጊዜ ዐድኑ ፡ ፡ ከተከበረው መስጊድ ስለከለከሉዋችሁ ሰዎችን መጥላትም ( በነሱ ላይ ) ወሰን እንድታልፉ አይገፋፋችሁ ፡ ፡ በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ ፡ ፡ ግን በኃጢአትና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ ፡ ፡ አላህንም ፍሩ ፡ ፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Some human translations with low relevance have been hidden.
Show low-relevance results.