プロの翻訳者、企業、ウェブページから自由に利用できる翻訳レポジトリまで。
and why should you not eat of that over which the name of god is pronounced , when he has detailed for you what is prohibited for you , unless you are compelled by necessity ? many lead astray with their opinions , through lack of knowledge .
ወደርሱም ( መብላት ) ከተገደዳችሁበት በስተቀር በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ለእናንተ ( አላህ ) በእርግጥ የዘረዘረ ሲኾን ከዚያ በእርሱ ላይ የአላህ ስም ከተጠራበት የማትበሉት ለናንተ ምን ( ምክንያት ) አላችሁ ብዙዎቹም ያለ ዕውቀት በዝንባሌዎቻቸው ያሳስታሉ ፡ ፡ ጌታህ እርሱ ወሰን አላፊዎቹን ዐዋቂ ነው ፡ ፡
allah has forbidden you only carrion , and blood , and the flesh of swine ; also any animal over which the name of any other than allah has been pronounced . but whoever eats of them under compelling necessity - neither desiring it nor exceeding the limit of absolute necessity - surely for such action allah is much forgiving , most merciful .
በእናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትንና ደምን ፣ የአሳማንም ስጋ ፣ ያንንም ( በመታረድ ጊዜ ) በእርሱ ከአላህ ስም ሌላ የተነሳበትን ብቻ ነው ፡ ፡ አመጸኛም ወሰን አላፊም ሳይኾን ( ለመብላት ) የተገደደ ሰው ( ይፈቀድለታል ) ፡ ፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና ፡ ፡