검색어: написано (러시아어 - 암하라어)

컴퓨터 번역

인적 번역의 예문에서 번역 방법 학습 시도.

Russian

Amharic

정보

Russian

написано

Amharic

 

부터: 기계 번역
더 나은 번역 제안
품질:

인적 기여

전문 번역가, 번역 회사, 웹 페이지 및 자유롭게 사용할 수 있는 번역 저장소 등을 활용합니다.

번역 추가

러시아어

암하라어

정보

러시아어

как написано: нет праведного ни одного;

암하라어

እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

И с сим согласны слова пророков, как написано:

암하라어

ከዚህም ጋር የነቢያት ቃል ይሰማማል፥ እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Ибо ради вас, как написано, имя Божие хулится у язычников.

암하라어

በእናንተ ሰበብ የእግዚአብሔር ስም በአሕዛብ መካከል ይሰደባልና ተብሎ እንደ ተጻፈ።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

как и написано: Иакова Я возлюбил, а Исава возненавидел.

암하라어

ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Иисус же, найдя молодого осла, сел на него, как написано:

암하라어

አንቺ የጽዮን ልጅ አትፍሪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ በአህያ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ይመጣል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስ የአህያ ውርንጫ አግኝቶ በእርሱ ተቀመጠ።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

А и в законе вашем написано, что двух человек свидетельство истинно.

암하라어

የሁለት ሰዎችም ምስክርነት እውነት እንደ ሆነ በሕጋችሁ ተጽፎአል።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Отцы наши ели манну в пустыне, как написано: хлеб с неба дал им есть.

암하라어

ይበሉ ዘንድ ከሰማይ እንጀራ ሰጣቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ አባቶቻችን በምድረ በዳ መና በሉ አሉት።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

как и во втором псалме написано: Ты Сын Мой: Я ныне родил Тебя.

암하라어

ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ። አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወለድሁህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Они же сказали ему: в Вифлееме Иудейском, ибо так написано через пророка:

암하라어

እነርሱም። አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው አሉት።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Ибо написано: Авраам имел двух сынов, одного от рабы, а другого от свободной.

암하라어

አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት ተጽፎአልና።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Ибо мудрость мира сего есть безумие пред Богом, как написано: уловляет мудрых в лукавстве их.

암하라어

የዚህች ዓለም ጥበብ በእግዚአብሔር ፊት ሞኝነት ነውና። እርሱ ጥበበኞችን በተንኰላቸው የሚይዝ፤ ደግሞም። ጌታ የጥበበኞችን አሳብ ከንቱ እንደ ሆነ ያውቃል ተብሎ ተጽፎአልና።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

говоря им: написано: дом Мой есть дом молитвы, а вы сделали его вертепом разбойников.

암하라어

እርሱም። ቤቴ የጸሎት ቤት ይሆናል ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችሁት አላቸው።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Ибо в Моисеевом законе написано: не заграждай рта у вола молотящего. О волах ли печется Бог?

암하라어

ሕግስ ደግሞ ያን አይልምን? የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ተብሎ በሙሴ ሕግ ተጽፎአልና። እግዚአብሔርስ ስለ በሬዎች ይገደዋልን?

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Тогда Я сказал: вот, иду, как в начале книги написано о Мне, исполнить волю Твою, Боже.

암하라어

በዚያን ጊዜ። እነሆ፥ በመጽሐፍ ጥቅልል ስለ እኔ እንደ ተጻፈ፥ አምላኬ ሆይ፥ ፈቃድህን ላደርግ መጥቼአለሁ አልሁ

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

А все, что писано было прежде, написано нам в наставление, чтобы мы терпением и утешением из Писаний сохраняли надежду.

암하라어

በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Иисус сказал ему в ответ: написано, что не хлебом одним будет жить человек, но всяким словом Божиим.

암하라어

ኢየሱስም። ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Сие же написано, дабы вы уверовали, что Иисус есть Христос, Сын Божий, и, веруя, имели жизнь во имя Его.

암하라어

ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

В законе написано: иными языками и иными устами буду говорить народу сему; но и тогда не послушают Меня, говорит Господь.

암하라어

ሌሎችን ልሳኖች በሚናገሩ ሰዎችና በሌላ አንደበት ለዚህ ሕዝብ እነግራቸዋለሁ፥ እንዲህም ቢሆን አይሰሙኝም ይላል ጌታ ተብሎ በሕግ ተጽፎአል።

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

Христос искупил нас от клятвы закона, сделавшись за нас клятвою – ибо написано: проклят всяк, висящий на древе, –

암하라어

በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

러시아어

И я также свидетельствую всякому слышащему слова пророчества книги сей: если кто приложит что к ним, на того наложит Бог язвы, о которых написано в книге сей;

암하라어

በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ፤ ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል፤

마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:

인적 기여로
7,791,683,523 더 나은 번역을 얻을 수 있습니다

사용자가 도움을 필요로 합니다:



당사는 사용자 경험을 향상시키기 위해 쿠키를 사용합니다. 귀하께서 본 사이트를 계속 방문하시는 것은 당사의 쿠키 사용에 동의하시는 것으로 간주됩니다. 자세히 보기. 확인