전문 번역가, 번역 회사, 웹 페이지 및 자유롭게 사용할 수 있는 번역 저장소 등을 활용합니다.
как написано: нет праведного ни одного;
እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
И с сим согласны слова пророков, как написано:
ከዚህም ጋር የነቢያት ቃል ይሰማማል፥ እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Ибо ради вас, как написано, имя Божие хулится у язычников.
በእናንተ ሰበብ የእግዚአብሔር ስም በአሕዛብ መካከል ይሰደባልና ተብሎ እንደ ተጻፈ።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
как и написано: Иакова Я возлюбил, а Исава возненавидел.
ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Иисус же, найдя молодого осла, сел на него, как написано:
አንቺ የጽዮን ልጅ አትፍሪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ በአህያ ውርንጫ ላይ ተቀምጦ ይመጣል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስ የአህያ ውርንጫ አግኝቶ በእርሱ ተቀመጠ።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
А и в законе вашем написано, что двух человек свидетельство истинно.
የሁለት ሰዎችም ምስክርነት እውነት እንደ ሆነ በሕጋችሁ ተጽፎአል።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Отцы наши ели манну в пустыне, как написано: хлеб с неба дал им есть.
ይበሉ ዘንድ ከሰማይ እንጀራ ሰጣቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ አባቶቻችን በምድረ በዳ መና በሉ አሉት።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
как и во втором псалме написано: Ты Сын Мой: Я ныне родил Тебя.
ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ። አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወለድሁህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Они же сказали ему: в Вифлееме Иудейском, ибо так написано через пророка:
እነርሱም። አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው አሉት።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Ибо написано: Авраам имел двух сынов, одного от рабы, а другого от свободной.
አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት ተጽፎአልና።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Ибо мудрость мира сего есть безумие пред Богом, как написано: уловляет мудрых в лукавстве их.
የዚህች ዓለም ጥበብ በእግዚአብሔር ፊት ሞኝነት ነውና። እርሱ ጥበበኞችን በተንኰላቸው የሚይዝ፤ ደግሞም። ጌታ የጥበበኞችን አሳብ ከንቱ እንደ ሆነ ያውቃል ተብሎ ተጽፎአልና።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
говоря им: написано: дом Мой есть дом молитвы, а вы сделали его вертепом разбойников.
እርሱም። ቤቴ የጸሎት ቤት ይሆናል ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችሁት አላቸው።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Ибо в Моисеевом законе написано: не заграждай рта у вола молотящего. О волах ли печется Бог?
ሕግስ ደግሞ ያን አይልምን? የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ተብሎ በሙሴ ሕግ ተጽፎአልና። እግዚአብሔርስ ስለ በሬዎች ይገደዋልን?
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Тогда Я сказал: вот, иду, как в начале книги написано о Мне, исполнить волю Твою, Боже.
በዚያን ጊዜ። እነሆ፥ በመጽሐፍ ጥቅልል ስለ እኔ እንደ ተጻፈ፥ አምላኬ ሆይ፥ ፈቃድህን ላደርግ መጥቼአለሁ አልሁ
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
А все, что писано было прежде, написано нам в наставление, чтобы мы терпением и утешением из Писаний сохраняли надежду.
በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Иисус сказал ему в ответ: написано, что не хлебом одним будет жить человек, но всяким словом Божиим.
ኢየሱስም። ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Сие же написано, дабы вы уверовали, что Иисус есть Христос, Сын Божий, и, веруя, имели жизнь во имя Его.
ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
В законе написано: иными языками и иными устами буду говорить народу сему; но и тогда не послушают Меня, говорит Господь.
ሌሎችን ልሳኖች በሚናገሩ ሰዎችና በሌላ አንደበት ለዚህ ሕዝብ እነግራቸዋለሁ፥ እንዲህም ቢሆን አይሰሙኝም ይላል ጌታ ተብሎ በሕግ ተጽፎአል።
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
Христос искупил нас от клятвы закона, сделавшись за нас клятвою – ибо написано: проклят всяк, висящий на древе, –
በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질:
И я также свидетельствую всякому слышащему слова пророчества книги сей: если кто приложит что к ним, на того наложит Бог язвы, о которых написано в книге сей;
በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ፤ ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል፤
마지막 업데이트: 2012-05-05
사용 빈도: 1
품질: