검색어: 주님으로부터 (한국어 - 암하라어)

컴퓨터 번역

인적 번역의 예문에서 번역 방법 학습 시도.

Korean

Amharic

정보

Korean

주님으로부터

Amharic

 

부터: 기계 번역
더 나은 번역 제안
품질:

인적 기여

전문 번역가, 번역 회사, 웹 페이지 및 자유롭게 사용할 수 있는 번역 저장소 등을 활용합니다.

번역 추가

한국어

암하라어

정보

한국어

만유의 주님으로부터 계시된 것이라

암하라어

ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

이것은 주님으로부터 계시 된 진리이니 의심하는자 되지말라

암하라어

( ይህ ) ከጌታህ የኾነ እውነት ነው ፤ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그들이 잠든 사이에 주님으로부터 그 정원에 재앙이 있었노 라

암하라어

እነርሱ የተኙ ኾነውም ሳሉ ከጌታህ የኾነ ዟሪ በእርሷ ላይ ዞረባት ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

이것은 의심할 바 없는 만유 의 주님으로부터 계시된 성서의 말씀이라

암하라어

የመጽሐፉ መወረድ ጥርጥር የለበትም ፡ ፡ ከዓለማት ጌታ ነው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그것은 그대 주님으로부터 벌의 상징이라 그러므로 그들은 죄인으로부터 벗어나지 못함이라

암하라어

ከጌታህ ዘንድ ምልክት የተደረገባት ስትሆን ( አዘነብናት ) ፡ ፡ እርሷም ከበደለኞቹ ሩቅ አይደለችም ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그들이 진실한 신앙인들이니 그들에게는 주님으로부터 명예와 관용과 풍성한 양식이 있으리라

암하라어

እነዚያ በእውነት አማኞች እነሱ ብቻ ናቸው ፡ ፡ ለእነሱ በጌታቸው ዘንድ ደረጃዎች ምህረትና የከበረ ሲሳይም አላቸው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그로 인하여 내가 보상을 요구하지 않나니 실로 나의 보상 은 만유의 주님으로부터 있노라

암하라어

« በርሱም ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም ፡ ፡ ዋጋዬ በዓለማት ጌታ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그대 주님으로부터 그대에게 계시된 것을 따르라 실로 하나님 께서는 너희가 행하는 모든 것을 아시노라

암하라어

ከጌታህም ወደ አንተ የሚወረደውን ተከተል ፡ ፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውሰጠ አዋቂ ነውና ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

주님으로부터 그대에게 계시된 것을 따르라 그분 외에는 신이 없노라 그리고 우상 섬기기 를 그만두라 하셨노라

암하라어

ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል ፡ ፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም ፡ ፡ አጋሪዎችንም ተዋቸው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그러나 하나님께 귀의하여자선을 베푼다면 주님으로부터 보상이 있을 것이며 그들에게는 두 려움도 슬픔도 없을 것이라

암하라어

አይደለም ( ሌላውም ይገባታል ) እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው ፡ ፡ በነሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፤ እነሱም አያዝኑም ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

주님으로부터 그대에게 계시된 것이 진리임을 믿는 그가 장님 과 같을 수 있느뇨 단지 이해하는 자만이 기억하고 있음이라

암하라어

ከጌታህ ወዳንተ የተወረደው እውነት መኾኑን የሚያውቅ ሰው እንደዚያ እርሱ ዕውር እንደኾነው ሰው ነውን የሚገሠጹት የአእምሮ ባለቤቶች ብቻ ናቸው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

믿음을 갖고 선을 행하며 예배를 드리고 이슬람세를 바치는 사람은 주님으로부터 보상이 있으 며 그들에게는 두려움도 슬픔도 없노라

암하라어

እነዚያ ያመኑ ፡ ፡ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ ፡ ፡ ሶላትንም ያስተካከሉ ፡ ፡ ዘካንም የሰጡ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው ፡ ፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그것이 그들에게 계시될 때 그들은 저희는 그것을 믿나이다 그것은 주님으로부터 온 진리이나니 저희는 이전에도 무슬림 이었 습니다 라고 말하더라

암하라어

በእነሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ « በእርሱ አምነናል ፡ ፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው ፡ ፡ እኛ ከርሱ በፊት ሙስሊሞች ነበርን » ይላሉ ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

하나님이 그대에게 계시한 것에 그대가 의심한다면 그대 이 전에 성서를 읽은 자들에게 물어 보라 실로 주님으로부터 그대에 게 진리가 이르렀나니 의심하지 말라

암하라어

ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ ፡ ፡ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል ፡ ፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

이때 그들이 왜 그의 주님으로부터 그에게 예증이 오지 않느 뇨 일러가로되 하나님은 예증을 보내실 권능을 가지고 계시나 그 들 대다수가 알지 못함이더라 하 여라

암하라어

« ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም » አሉ ፡ ፡ « አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው » በላቸው ፡ ፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그가 이르되 백성들이여 내 가 주님으로부터 계시를 받고 그 분으로부터 내게 은혜가 있어 너 희가 그것을 준수케 하려하나 너 희는 눈이 어두어 그것을 증오하 려 하도다

암하라어

« ሕዝቦቼ ሆይ ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ( ነብይነት ) ቢሰጠኝና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ እናንተ ለርቯ ጠይዎች ስትሆኑ እርቯን ( በመቀበል ) እናስገድዳችኋለን » አላቸው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

내 이전에 율법이 있었음을 확증하고 너희에게 금지되었던 몇 가지를 허용하기 위해 내거 너희 에게 왔으며 주님으로부터 예증 을 너희에게 가져왔으니 하나님 을 두려워하고 나에게 순종할 것 이라

암하라어

« ከተውራትም ከእኔ በፊት ያለውን ያረጋገጥሁ ስኾን የዚያንም በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ከፊል ለእናንተ እፈቅድ ዘንድ ( መጣኋችሁ ) ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣሁዋችሁ ፡ ፡ አላህንም ፍሩ ፤ ታዘዙኝም ፡ ፡ »

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

백성들이여 선지자께서 너 희를 위하여 주님으로부터 진리를 갖고 오셨으니 이를 믿으라 그러 면 너희에게 복이 되리라 아직도 너희는 불신하고 있느뇨 천지의 삼라만상이 하나님의 것이거늘 하 나님은 아심과 지혜로 충만하심이 라

암하라어

እናንተ ሰዎች ሆይ ! መልክተኛው እውነትን ከጌታችሁ አመጣላችሁ ፡ ፡ እመኑም ለናንተ የተሻለ ( ይኾናል ) ፡ ፡ ብትክዱም ( አትጐዱትም ) ፡ ፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነውና ፡ ፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그대가 그들에게 기적을 보이지 않는다면 그대는 왜 그것 을 꾸며내지 않느뇨 라고 그들은 말할 것이라 일러가로되 나는 나 의 주님께서 내게 계시한 것을 따를 것이라 이것이 믿음을 가진자 를 위해 주님으로부터 내려진 빛 이요 복음이요 은혜라

암하라어

በተዓምርም ባልመጣሃቸው ጊዜ ( በራስህ ) « ለምን አትፈጥራትም » ይላሉ ፡ ፡ ከጌታዬ ወደኔ የተወረደውን ብቻ እከተላለሁ ፡ ፡ ይህ ( ቁርኣን ) ከጌታችሁ ሲኾን ለሚያምኑ ሕዝቦች መረጃዎችና መምሪያ እዝነትም ነው በላቸው ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

한국어

그대가 어떤 일에 있던 또는꾸란에서 무엇을 낭송하던 또는 너희가 무엇을 하던 하나님은 너 희에게 중인이시니 이는 너희가 그 안에 깊이 빠져있을 때라 천지의 티끌 하나도 주님으로부터 회 피 할 수 없으니 그것보다 작은 것도 큰 것도 모두가 성서에 기록되어 있노라

암하라어

( ሙሐመድ ሆይ ! ) በማንኛውም ነገር ላይ አትሆንም ፣ ከርሱም ከቁርኣን አታነብም ፣ ማንኛውንም ሥራ ( አንተም ሰዎቹም ) አትሠሩም በገባችሁበት ጊዜ በናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ብንሆን እንጂ ፡ ፡ በምድርም ሆነ በሰማይ የብናኝ ክብደት ያክል ከጌታህ ( ዕውቀት ) አይርቅም ፡ ፡ ከዚያም ያነሰ የተለቀም የለም ፤ በግልጹ መጽሐፍ ውስጥ የተጻፈ ቢሆን እንጂ ፡ ፡

마지막 업데이트: 2014-07-02
사용 빈도: 1
품질:

인적 기여로
7,747,484,594 더 나은 번역을 얻을 수 있습니다

사용자가 도움을 필요로 합니다:



당사는 사용자 경험을 향상시키기 위해 쿠키를 사용합니다. 귀하께서 본 사이트를 계속 방문하시는 것은 당사의 쿠키 사용에 동의하시는 것으로 간주됩니다. 자세히 보기. 확인