Обучается переводу с помощью примеров, переведенных людьми.
Добавлены профессиональными переводчиками и компаниями и на основе веб-страниц и открытых баз переводов.
an ethiopian court just convicted bekele garba, olbana lellisa and others of committing acts of terrorism.
የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት በቀለ ገርባን፣ ኦልባና ሌሊሳን እና ሌሎችንም የሽብርተኛ ተግባር በመፈፀም ጥፋተኛ ናችሁ አላቸው፡፡
Последнее обновление: 2016-02-24
Частота использования: 1
Качество:
by the same token, he has also been criticized for jailing political activists and journalists, using vaguely defined terrorism offenses.
በተመሳሳይም፣ የፖለቲካ አራማጆች እና ጋዜጠኞችንም አሻሚ ትርጉም ባለው የአሸባሪነት ወንጀል በማሰራቸውም ይወቀሳሉ፡፡
Последнее обновление: 2016-02-24
Частота использования: 1
Качество:
the fight against terrorism cannot serve as an excuse to intimidate and silence journalists, bloggers, human rights activists and members of civil society organizations.
በሽብርተኝነት ላይ የሚደረገው ዘመቻ ጋዜጠኞችን፣ ጦማሪያንን፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አባላትን ለማስፈራራት እና ድምጽ ለማጥፋት እንደ ሰበብ ሆኖ ሊቀርብ አይችልም።
Последнее обновление: 2016-02-24
Частота использования: 1
Качество:
free zone9 tumblr collage. images used with permission. join global voices bloggers for a worldwide, multilingual tweetathon in support of the ten bloggers and journalists facing terrorism charges in ethiopia.
የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይፈቱ ከሚለው የተምብለር ዘመቻ በፍቃድ የተወሰደ በአወዛጋቢው የጸረ ሽብር አዋጁ እና ህገ መንግስቱን በሀይል ለመናድ በመሞከር ወንጀሎች ስልጣን ላይ ባለው የኢትዮጵያ መንግስት ተጠርጥረው በእስር ላይ ለሚገኙት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች ድጋፍ እና አጋርነት ለማሳየት ሀምሌ 24 የትዊተር ላይ ማራቶን ተዘጋጅቷል:: ይህንንም ማራቶን በመቀላቀል ለጦማርያኑ እና ለ ጋዜጠኞቹ ያሎትን አጋርነት በተግባር ያሳዩ::
Последнее обновление: 2016-02-24
Частота использования: 1
Качество:
he was arrested and charged with the “planning, preparation, conspiracy, incitement and attempt” of terrorism and sentenced to 18 years in prison.
በቁጥጥር ስር ውሎ በ«ሽብርን በማቀድ፣ ዝግጅት በማድረግ፣ በማሴር፣ በማሳመጽ እና ሙከራ በማድረግ» ተከስሶ የ18 ዓመት እስር ተፈርዶበታል።
Последнее обновление: 2016-02-24
Частота использования: 1
Качество:
in eprdf's ethiopia, while linguistic and cultural rights are - at least in theory - respected, wearing or displaying an olf flag amounts to an act of terrorism.
በኢሕአዴግ ኢትዮጵያ፣ የቋንቋና የባሕል መብቶች - ቢያንስ በኀልዮት ደረጃ ቢከበሩም የኦነግን ባንዲራ ማውለብለብና መልበስ በሽብርተኝነት ያስቀጣል፡፡
Последнее обновление: 2016-02-24
Частота использования: 1
Качество:
in july, the zone9 prisoners were charged under ethiopia’s anti-terrorism proclamation of 2009 for receiving support from political opposition organizations, defined formally by the government as terrorists, and receiving training from international activists in email encryption and data security from the tactical technology collective, a group that helps journalists and activists protect themselves from digital surveillance.
ሐምሌ ላይ የዞን ፱ እስረኞች መንግስት በይፋ አሸባሪዎች ብሎ ከሰየማቸው የፖለቲካ ተቃዋሚ ድርጅቶች ድጋፍ በመቀበል እና በአለምአቀፍ ተሟጋቾች ታክቲካል ቴክኖሎጂ ኮሌክቲቭ (tactical technology collective) ከተባለው ጋዜጠኞች እና ተሟጋቾች እራሳቸውን ከዲጂታል ክትትል እንዲጠብቁ ከሚያግዛቸው ቡድን በኢሜይል ኢንክሪፕሽን እና ዳታ ሴኩሪቲ ስልጠና በመቀበል በ2001 ኢትዮጵያ ጸረ-ሽብር አዋጅ ተከስሰዋል።
Последнее обновление: 2016-02-24
Частота использования: 1
Качество: