Trying to learn how to translate from the human translation examples.
From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
for the scripture saith, whosoever believeth on him shall not be ashamed.
መጽሐፍ። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም ይላልና።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
study to shew thyself approved unto god, a workman that needeth not to be ashamed, rightly dividing the word of truth.
የእውነትን ቃል በቅንነት የሚናገር የማያሳፍርም ሠራተኛ ሆነህ፥ የተፈተነውን ራስህን ለእግዚአብሔር ልታቀርብ ትጋ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
and if any man obey not our word by this epistle, note that man, and have no company with him, that he may be ashamed.
በዚህ መልእክት ለተላከ ቃላችን የማይታዘዝ ማንም ቢኖር፥ ይህን ተመልከቱት፥ ያፍርም ዘንድ ከእርሱ ጋር አትተባበሩ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
having a good conscience; that, whereas they speak evil of you, as of evildoers, they may be ashamed that falsely accuse your good conversation in christ.
በክርስቶስ ያለውን መልካሙን ኑሮአችሁን የሚሳደቡ ሰዎች ክፉን እንደምታደርጉ በሚያሙበት ነገር እንዲያፍሩ በጎ ሕሊና ይኑራችሁ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
be not thou therefore ashamed of the testimony of our lord, nor of me his prisoner: but be thou partaker of the afflictions of the gospel according to the power of god;
እንግዲህ በጌታችን ምስክርነት ወይም በእስረኛው በእኔ አትፈር፥ ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ኃይል መጠን ስለ ወንጌል አብረኸኝ መከራን ተቀበል፤
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
they feel ashamed of men and feel not ashamed of allah , whereas he is present with them when by night they plan together of discourse which pleaseth him not ; and allah is of that which they work ever an encompasser .
ከሰው ይደበቃሉ ፡ ፡ አላህም እርሱ ( በዕውቀቱ ) ከእነሱ ጋር ሲኾን ከንግግር የማይወደውን ነገር ( በልቦቻቸው ) በሚያሳድሩ ጊዜ ( ከእርሱ ) አይደበቁም ፡ ፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ ( በዕውቀቱ ) ከባቢ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
they feel ashamed before men but do not feel ashamed before god , despite his being present with them when they plot at night , uttering things of which he does not approve ; and indeed god is fully aware of what they do .
ከሰው ይደበቃሉ ፡ ፡ አላህም እርሱ ( በዕውቀቱ ) ከእነሱ ጋር ሲኾን ከንግግር የማይወደውን ነገር ( በልቦቻቸው ) በሚያሳድሩ ጊዜ ( ከእርሱ ) አይደበቁም ፡ ፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ ( በዕውቀቱ ) ከባቢ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
for if i have boasted any thing to him of you, i am not ashamed; but as we spake all things to you in truth, even so our boasting, which i made before titus, is found a truth.
ለእርሱ በምንም ስለ እናንተ የተመካሁ እንደ ሆነ አላፈርሁምና፥ ነገር ግን ሁሉን ለእናንተ በእውነት እንደ ተናገርን፥ እንደዚህ ደግሞ ትምክህታችን በቲቶ ፊት እውነት ሆነ።
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
and those who , having done something to be ashamed of , or wronged their own souls , earnestly bring allah to mind , and ask for forgiveness for their sins , - and who can forgive sins except allah ? - and are never obstinate in persisting knowingly in ( the wrong ) they have done .
ለእነዚያም መጥፎ ሥራን በሠሩ ወይም ነፍሶቻቸውን በበደሉ ጊዜ አላህን የሚያስታውሱና ለኀጢአቶቻቸው ምሕረትን የሚለምኑ ለኾኑት ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለ ፡ ፡ ( በስሕተት ) በሠሩትም ላይ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑ የማይዘወትሩ ለኾኑት ( ተደግሳለች ) ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality: