From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
it shall annihilate everything by the command of its lord . wherefore they became such that naught could be seen save their dwellings thus we requite a nation of the culprits .
በጌታዋ ትዕዛዝ አንዳቹን ሁሉ ታጠፋለች » ( አላቸው ) ፡ ፡ ከመኖሪያዎቻቸውም በስተቀር ምንም የማይታዩ ኾኑ ፡ ፡ እንደዚሁ አመጸኞችን ሕዝቦች ሁሉ እንቀጣለን ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
when we desire to annihilate a village , we command those who live in ease , but they commit evil therein , then the word is realized against it and it is utterly annihilated .
ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ባለ ጸጋዎችዋን እናዛለን ፡ ፡ በውስጧም ያምጻሉ ፡ ፡ በእርሷም ላይ ቃሉ ( ቅጣቱ ) ይፈጸምባታል ፡ ፡ ማጥፋትንም እናጠፋታለን ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and recall when allah promised you that one of the two hosts would fall to you , and you wished that the one without arms should fall into your hands . but allah sought to prove by his words the truth to be true and to annihilate the unbelievers to the last remnant
አላህም ከሁለቱ ጭፍሮች አንደኛዋን እርሷ ለናንተ ናት ሲል ተስፋ በሰጣችሁ ጊዜ ፣ የሀይል ባለቤት ያልኾነችውም ( ነጋዴይቱ ) ለናንተ ልትኾን በወደዳችሁ ጊዜ ፣ አላህም በተስፋ ቃላቱ እውነትን ማረጋገጡን ሊገልጽና የከሓዲዎችንም መጨረሻ ሊቆርጥ በሻ ጊዜ ( የኾነውን አስታውስ ) ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and when we intend that we shall destroy a town we command the affluent people thereof , then they transgress therein ; wherefore the word is justified on them ; then we annihilate it with utter annihilation .
ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ባለ ጸጋዎችዋን እናዛለን ፡ ፡ በውስጧም ያምጻሉ ፡ ፡ በእርሷም ላይ ቃሉ ( ቅጣቱ ) ይፈጸምባታል ፡ ፡ ማጥፋትንም እናጠፋታለን ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
allah did indeed fulfil his promise to you when ye with his permission were about to annihilate your enemy , -until ye flinched and fell to disputing about the order , and disobeyed it after he brought you in sight ( of the booty ) which ye covet . among you are some that hanker after this world and some that desire the hereafter .
አላህም በፈቃዱ በምትጨፈጭፏቸው ጊዜ ኪዳኑን በእርግጥ አረጋገጠላችሁ ፡ ፡ የምትወዱትንም ነገር ካሳያችሁ በኋላ በፈራችሁ በትዕዛዙም በተጨቃጨቃችሁና ባመጻችሁ ጊዜ ( እርዳታውን ከለከላችሁ ) ፡ ፡ ከእናንተ ውስጥ ቅርቢቱን ዓለም የሚሻ አለ ፡ ፡ ከእናንተም የመጨረሻይቱን ዓለም የሚሻ አልለ ፡ ፡ ከዚያም ሊሞክራችሁ ከእነርሱ አዞራችሁ ፡ ፡ በእርግጥም ከእናንተ ይቅርታ አደረገላችሁ ፡ ፡ አላህም በምእምናን ላይ የችሮታ ባለቤት ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality: