From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
they do not expect any reward
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
they did not expect such a judgment
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
indeed they did not expect any reckoning ,
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and does not expect any reward from anyone ,
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
they were those who did not expect a reckoning ,
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
what ! do they not expect that they will be raised ?
እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን ?
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
what aileth you that ye expect not in allah majesty !
ለአላህ ልቅናን የማትሹት ለእናንተ ምን አላችሁ ?
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
nor expect , in giving , any increase ( for thyself ) !
ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ ፤ ( በረከትን ) አትለግስለለ
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
it is he whom i expect to forgive my sins on the day of judgment .
ያም በፍርዱ ቀን ኀጢአቴን ለእኔ ሊምር የምከጅለው ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
i do not expect to receive any sustenance from them or that they should feed me .
ከነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም ፡ ፡ ሊመግቡኝም አልሻም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
these can expect only a single scream , from which there is no recovery .
እነዚህም ለእርሷ መመለስ የሌላትን አንዲትን ጩኸት እንጅ ሌላን አይጠባበቁም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
all they can expect is a single blast , which will seize them while they feud .
እነርሱ የሚከራከሩ ሲኾኑ በድንገት የምትይዛቸው የኾነችን አንዲትን ጩኸት እንጂ ሌላን አይጠባበቁም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and we surely expect that our lord will forgive us our sins for we are the first ones to believe . "
« እኛ የምእምናን መጀመሪያ በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን ፡ ፡ »
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Warning: Contains invisible HTML formatting
can they expect anything but what the people before them had known ? say : " then wait .
የእነዚያን ከእነሱ በፊት ያለፉትን ሕዝቦች ቀኖች ብጤ እንጂ ሌላን ይጠባበቃሉን « ተጠባበቁ ፤ እኔ ከናንተ ጋር ከሚጠባበቁት ነኝ » በላቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Warning: Contains invisible HTML formatting
and will provide for him from where he does not expect . and whoever relies upon allah - then he is sufficient for him .
ከማያስበውም በኩል ሲሳየን ይሰጠዋል ፡ ፡ በአላህም ላይ የሚጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው ፡ ፡ አላህ ፈቃዱን አድራሽ ነው ፡ ፡ አላህ ለነገሩ ሁሉ የተወሰነ ጊዜን በእርግጥ አድርጓል ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and even if thou hast to turn away from them in pursuit of the mercy from thy lord which thou dost expect , yet speak to them a word of easy kindness .
ከጌታህም የምትከጅላትን ጸጋ ለማጣት ከእነርሱ ብትዞር ለእነሱ ልዝብን ቃል ተናገራቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
but god struck at the foundations of their building , and the roof fell down upon them from above . the punishment came upon them from where they did not expect .
እነዚያ ከእነሱ ( ከቁረይሾች ) በፊት የነበሩት በእርግጥ መከሩ ፡ ፡ አላህም ሕንጻዎቻቸውን ከመሠረቶቻቸው አፈረሰ ፡ ፡ ጣሪያውም በእነሱ ላይ ከበላያቸው ወደቀባቸው ፡ ፡ ቅጣቱም ከማያውቁት ሥፍራ መጣባቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and do not falter in the pursuit of the enemy . if you are aching , they are aching as you are aching , but you expect from god what they cannot expect .
ሰዎቹንም በመፈለግ አትስነፉ ፡ ፡ ( ስትቆስሉ ) የምትታመሙ ብትኾኑ እናንተ እንደምትታመሙ እነሱም ይታመማሉ ፡ ፡ የማይከጅሉትንም ከአላህ ትከጅላላችሁ ፡ ፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and you did not expect that the book would be inspired to you , but it is a mercy from your lord , therefore be not a backer-up of the unbelievers .
መጽሐፉ ወዳንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም ፡ ፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ( ተወረደልህ ) ፡ ፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and do not weaken in pursuit of the enemy . if you should be suffering - so are they suffering as you are suffering , but you expect from allah that which they expect not .
ሰዎቹንም በመፈለግ አትስነፉ ፡ ፡ ( ስትቆስሉ ) የምትታመሙ ብትኾኑ እናንተ እንደምትታመሙ እነሱም ይታመማሉ ፡ ፡ የማይከጅሉትንም ከአላህ ትከጅላላችሁ ፡ ፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality: