From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
if ethiopia does not have a wife, i do not want to marry her
ኢትዮጵያ ሚስት አፈልግም ማግባት አረብ ማግባት የምፈልግ ጎደኛ አለችኝ ሚስት ከሌለህ ዱባይ
Last Update: 2018-10-28
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
if you turn away from me ( remember ) i do not ask any recompense from you . my reward is with god ; i have been commanded to be one of those who submit to him . "
« ብትሸሹም ( አትጎዱኝም ) ፡ ፡ ከምንዳ ምንንም አልለምናችሁምና ፡ ፡ ምንዳዬ በአላህ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይደለም ፡ ፡ ከሙስሊሞች እንድሆንም ታዝዣለሁ ፡ ፡ »
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
Warning: Contains invisible HTML formatting
“ then if you turn away , i do not ask any fee from you ; my reward is only upon allah , and i am commanded to be of the muslims . ”
« ብትሸሹም ( አትጎዱኝም ) ፡ ፡ ከምንዳ ምንንም አልለምናችሁምና ፡ ፡ ምንዳዬ በአላህ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይደለም ፡ ፡ ከሙስሊሞች እንድሆንም ታዝዣለሁ ፡ ፡ »
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
say , " indeed , i am on clear evidence from my lord , and you have denied it . i do not have that for which you are impatient .
« እኔ ከጌታዬ በኾነች ግልጽ ማስረጃ ላይ ነኝ ፡ ፡ በእርሱም አስተባበላችሁ ፡ ፡ በርሱ የምትቻኮሉበት ቅጣት እኔ ዘንድ አይደለም ፡ ፡ ፍርዱ ለአላህ ብቻ ነው ፡ ፡ እውነትን ይፈርዳል ፡ ፡ እርሱም ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው » በላቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
Warning: Contains invisible HTML formatting
say : ' i am upon a clear proof from my lord , yet you belie him . i do not have that which you seek to hasten ; judgement is for allah alone .
« እኔ ከጌታዬ በኾነች ግልጽ ማስረጃ ላይ ነኝ ፡ ፡ በእርሱም አስተባበላችሁ ፡ ፡ በርሱ የምትቻኮሉበት ቅጣት እኔ ዘንድ አይደለም ፡ ፡ ፍርዱ ለአላህ ብቻ ነው ፡ ፡ እውነትን ይፈርዳል ፡ ፡ እርሱም ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው » በላቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
he said , “ o my people ! i do not have any concern with foolishness and i am in fact a noble messenger from the lord of the creation . ”
( እርሱም ) አላቸው « ወገኖቼ ሆይ ! እኔ ሞኝነት የለብኝም ፡ ፡ ግን እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ ነኝ ፡ ፡ »
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
i say not that i have the treasures of god , or that i possess the knowledge of the unknown . i do not claim to be an angel , nor can i say that god will not bestow any good on those you disdain , for god is cognisant of what is in their hearts .
« ለእናንተም እኔ ዘንድ የአላህ ግምጃ ቤቶች አልሉ ሩቅንም ዐውቃለሁ አልላችሁም ፡ ፡ እኔም መልአክ ነኝ አልላችሁም ፡ ፡ ለእነዚያም ዓይኖቻችሁ ለሚያዋርዷቸው አላህ ደግ ነገርን ( እምነትን ) አይሰጣቸውም አልልም ፡ ፡ አላህ በነፍሶቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር አዋቂ ነው ፡ ፡ እኔ ያን ጊዜ ከበደለኞች እሆናለሁና » ( አላቸው ) ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
if you turn your back [ on me ] , i do not ask any reward from you ; my reward lies only with allah and i have been commanded to be of those who submit [ to allah ] . ’
« ብትሸሹም ( አትጎዱኝም ) ፡ ፡ ከምንዳ ምንንም አልለምናችሁምና ፡ ፡ ምንዳዬ በአላህ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይደለም ፡ ፡ ከሙስሊሞች እንድሆንም ታዝዣለሁ ፡ ፡ »
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
he said , ‘ indeed i desire to marry you to one of these two daughters of mine , on condition that you hire yourself to me for eight years . and if you complete ten , that will be up to you , and i do not want to be hard on you .
« ስምንትን ዓመታት ልታገለግለኝ እኔ ከእነዚህ ሁለት ሴቶቸ ልጆቼ አንዲቱን ላጋባህ እሻለሁ ፡ ፡ ዐስርን ብትሞላም ከአንተ ነው ፡ ፡ ባንተ ላይ ማስቸገርንም አልሻም ፡ ፡ አላህ የሻ እንደ ኾነ ከመልካሞቹ ሰዎች ኾኜ ታገኘኛለህ » አለው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
( muhammad ) , tell them , " i do not claim to have all the treasures of god in my hands , nor to know the unseen , nor do i claim to be an angel . i follow only what is revealed to me ( from god ) . "
« ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም ፡ ፡ ሩቅንም አላውቅም ፡ ፡ ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም ፡ ፡ ወደእኔ የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም » በላቸው ፡ ፡ « ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን አታስተነትኑምን » በላቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
Warning: Contains invisible HTML formatting
he said : i desire to marry one of these two daughters of mine to you on condition that you should serve me for eight years ; but if you complete ten , it will be of your own free will , and i do not wish to be hard to you ; if allah please , you will find me one of the good .
« ስምንትን ዓመታት ልታገለግለኝ እኔ ከእነዚህ ሁለት ሴቶቸ ልጆቼ አንዲቱን ላጋባህ እሻለሁ ፡ ፡ ዐስርን ብትሞላም ከአንተ ነው ፡ ፡ ባንተ ላይ ማስቸገርንም አልሻም ፡ ፡ አላህ የሻ እንደ ኾነ ከመልካሞቹ ሰዎች ኾኜ ታገኘኛለህ » አለው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
say : " o men , if you have doubt about my faith , then ( know ) i do not worship those you worship apart from god , but i worship god who makes you die ; and i am commanded to be a believer ,
« እናንተ ሰዎች ሆይ ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አልገዛም ፡ ፡ ግን ያንን የሚገድላችሁን አላህን እገዛለሁ ፡ ፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ » በላቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
Warning: Contains invisible HTML formatting
he said , “ o nooh , he is not of your family ; his deeds are most improper ; therefore do not ask me a thing of which you do not have knowledge ; i advise you not to be unwise . ”
( አላህም ) « ኑሕ ሆይ ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም ፤ እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው ፤ በርሱ ዕውቀት የሌለህንም ነገር አትጠይቀኝ ፤ እኔ ከሚሳሳቱት ሰዎች እንዳትሆን እገስጽሀለሁ » አለ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
and those who disbelieve say concerning those who believe : if it had been a good , they would not have gone ahead of us therein . and as they do not seek to be rightly directed thereby , they say : it is an old lie .
እነዚያንም የካዱት ሰዎች ስለእነዚያ ስለ አመኑት ሰዎች ( እምነቱ ) « መልካም ነገር በኾነ ኖሮ ወደርሱ ባልቀደሙን ነበር » አሉ ፡ ፡ በእርሱም ባልተመሩ ጊዜ « ይህ ( ቁርኣን ) ጥንታዊ ቅጥፈት ነው » ይላሉ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
i do not say to you that i possess the treasuries of allah , neither do i know the unseen . i do not claim to be an angel , neither do i say of those who are despicable in your eyes that allah will not grant them any good allah — knows best what is in their hearts — for then i would indeed be a wrongdoer . ’
« ለእናንተም እኔ ዘንድ የአላህ ግምጃ ቤቶች አልሉ ሩቅንም ዐውቃለሁ አልላችሁም ፡ ፡ እኔም መልአክ ነኝ አልላችሁም ፡ ፡ ለእነዚያም ዓይኖቻችሁ ለሚያዋርዷቸው አላህ ደግ ነገርን ( እምነትን ) አይሰጣቸውም አልልም ፡ ፡ አላህ በነፍሶቻቸው ውስጥ ያለውን ነገር አዋቂ ነው ፡ ፡ እኔ ያን ጊዜ ከበደለኞች እሆናለሁና » ( አላቸው ) ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
( muhammad ) , tell them , " i do not find anything which has been made unlawful to eat in what has been revealed to me except carrion , blood flowing from the body , pork [ for pork is absolutely filthy ] and the flesh of the animals slaughtered without the mention of the name of god . however , in an emergency , when one does not have any intention of rebelling or transgressing against the law , your lord will be all-forgiving and all-merciful .
( ሙሐመድ ሆይ ! ) በላቸው ፡ - « ወደእኔ በተወረደው ውስጥ በክት ወይም ፈሳሽ ደም ወይም የአሳማ ስጋ እርሱ ርኩስ ነውና ወይም በአመጽ ከአላህ ስም ሌላ በእርሱ ላይ የተወሳበት ካልኾነ በስተቀር በሚመገበው ተመጋቢ ላይ እርም የኾነን ነገር አላገኝም ፡ ፡ አመጸኛና ወሰን ያለፈ ሳይኾንም የተገደደ ሰው ( ከተወሱት ቢበላ ኃጢአት የለበትም ) ፡ ፡ ጌታህ መሓሪ አዛኝ ነውና ፡ ፡ »
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Reference:
Warning: Contains invisible HTML formatting
Some human translations with low relevance have been hidden.
Show low-relevance results.