Trying to learn how to translate from the human translation examples.
From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
and he was with them coming in and going out at jerusalem.
በጌታም በኢየሱስ ስም ደፍሮ እየተናገረ በኢየሩሳሌም ሲወጣና ሲገባ ከእነርሱ ጋር ነበረ፤
Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:
noah said : “ my lord , do not leave out of these unbelievers even a single dweller on earth ,
ኑሕም አለ « ጌታዬ ሆይ ! ከከሓዲዎቹ በምድር ላይ አንድንም አትተው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
when the example of mary 's son is quoted before them , your people cry out at it ,
የመርየም ልጅም ምሳሌ በተደረገ ጊዜ ሕዝቦችህ ( ከሓዲዎቹ ) ወዲያውኑ ከእርሱ ይስቃሉ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
the day we shall set the mountains moving and you will see the earth in full view , we shall muster them , and we will not leave out anyone of them .
ተራራዎችንም የምናስኼድበትን ቀን ( አስታውስ ) ፡ ፡ ምድርንም ግልጽ ኾና ታያታለህ ፡ ፡ እንሰበስባቸዋለንም ፡ ፡ ከእነሱም አንድንም አንተውም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
when you set out at dawn from your home to assign battle positions to the believers -- god hears all and knows all .
ለምእምኖቹም ለውጊያ ሥራዎችን የምታዘጋጅ ኾነህ ከቤተሰብህ በማለድክ ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and when you went out at dawn from your family to lodge the believers in their positions for the battle . allah is hearing , knowing .
ለምእምኖቹም ለውጊያ ሥራዎችን የምታዘጋጅ ኾነህ ከቤተሰብህ በማለድክ ጊዜ ( አስታውስ ) ፡ ፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and they set out at early morning , [ considering themselves ] able to deprive [ the poor of its fruit ] .
( ድኾችን ) በመከልከልም ላይ ( በሐሳባቸው ) ቻዮች ኾነው ማለዱ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and the book ( of deeds ) will be placed ( before you ) ; and thou wilt see the sinful in great terror because of what is ( recorded ) therein ; they will say , " ah ! woe to us ! what a book is this ! it leaves out nothing small or great , but takes account thereof ! "
( ለሰው ሁሉ ) መጽሐፉም ይቀርባል ፡ ፡ ወዲያውም ከሓዲዎችን በውስጡ ካለው ነገር ፈሪዎች ኾነው ታያቸዋለህ ፡ ፡ « ዋ ጥፋታችን ! ለዚህ መጽሐፍ ( ከሥራ ) ትንሽንም ትልቅንም የቆጠራት ቢኾን እንጂ የማይተወው ምን አለው » ይላሉም ፡ ፡ የሰሩትንም ነገር ሁሉ ቀራቢ ኾኖ ያገኙታል ፡ ፡ ጌታህም አንድንም አይበድልም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Warning: Contains invisible HTML formatting
Some human translations with low relevance have been hidden.
Show low-relevance results.