Réalisées par des traducteurs professionnels, des entreprises, des pages web ou traductions disponibles gratuitement.
it is important to engage with social services as much as possible, so they can understand from you what your needs, wishes and feelings are, so that they can make lawful decisions about your care and support.
በተቻለዎት መጠን ከማህበራዊ አገልግሎቶች ጋር መሳተፍ አስፈላጊ ነው ፣ ስለሆነም ስለ እንክብካቤዎ እና ድጋፍዎ ህጋዊ ውሳኔዎችን እንዲወስኑ የእርስዎ ፍላጎቶች ፣ ምኞቶች እና ስሜቶች ምን እንደሆኑ ከእርስዎ ሊረዱ ይችላሉ።
Dernière mise à jour : 2019-09-10
Fréquence d'utilisation : 1
Qualité :
Référence:
avoid suspicion as much ( as possible ) : for suspicion in some cases is a sin : and spy not on each other behind their backs . would any of you like to eat the flesh of his dead brother ?
እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ከጥርጣሬ ብዙውን ራቁ ፤ ከጥርጣሬ ከፊሉ ኃጢአት ነውና ፡ ፡ ነውርንም አትከታተሉ ፡ ፡ ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ ፡ ፡ አንደኛችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን ? ( መብላቱን ) ጠላችሁትም ፤ ( ሐሜቱንም ጥሉት ) ፡ ፡ አላህንም ፍሩ ፡ ፡ አላህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና ፡ ፡
Dernière mise à jour : 2014-07-02
Fréquence d'utilisation : 1
Qualité :
Référence:
therefore fear allah as much as possible , and heed the commands , and obey , and spend in allah s cause ’ , for your own good ; and whoever is rescued from the greed of his own soul – is they who will be successful .
አላህንም የቻላችሁትን የክል ፍሩት ፤ ትዕዛዙን ስሙም ፤ ታዘዙም ፤ ለግሱም ፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ( ይሰጣችኋልና ) ፤ የነፍሱንም ንፍገት የሚጠበቅ ሰው እነዚያ እነሱ ፍላጎታቸውን የሚያገኙ ናቸው ፡ ፡
Dernière mise à jour : 2014-07-02
Fréquence d'utilisation : 1
Qualité :
Référence:
he knew that some of you would be sick , others would travel in the land to seek god 's favors , and still others would fight for the cause of god . thus , recite from the quran as much as possible , be steadfast in prayer , pay the zakat , and give virtuous loans to god .
አንተ ከሌሊቱ ሁለት እጅ ያነሰን ግማሹንም ሲሶውንም የምትቆም መኾንህን ጌታህ በእርግጥ ያውቃል ፡ ፡ ከእነዚያም አብረውህ ካሉት ከፊሎች ( የሚቆሙ መኾናቸውን ያውቃል ) ፡ ፡ አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል ፡ ፡ ( ሌሊቱን ) የማታዳርሱት መኾናችሁን ዐወቀ ፡ ፡ በእናንተ ላይም ( ወደ ማቃለል ) ተመለሰላችሁ ፡ ፡ ስለዚህ ከቁርኣን ( በስግደት ) የተቻላችሁን አንብቡ ፡ ፡ ከእናንተ ውስጥ በሽተኞች ፣ ሌሎችም ከአላህ ችሮታ ለመፈለግ በምድር ላይ የሚጓዙ ፣ ሌሎችም በአላህ መንገድ ( ሃይማኖት ) የሚጋደሉ እንደሚኖሩ ዐወቀ ፡ ፡ ( አቃለለላቸውም ) ፡ ፡ ከእርሱም የተቻለችሁን አንብቡ ፡ ፡ ሶላትንም ስገዱ ፡ ፡ ዘካንም ስጡ ፡ ፡ ለአላህም መልካም ብደርን አበድሩ ፡ ፡ ከመልካም ሥራም ለነፍሶቻችሁ የምታስቀድሙትን ሁሉ እርሱ የተሻለና በምንዳም ታላቅ ኾኖ አላህ ዘንድ ታገኙታላችሁ ፡ ፡ አላህንም ምሕረትን ለምኑት ፡ ፡ አላህ በጣም መሓሪ አዛኝ ነውና ፡ ፡
Dernière mise à jour : 2014-07-02
Fréquence d'utilisation : 1
Qualité :
Référence:
Certaines traductions humaines peu pertinentes ont été masquées.
Affichez les résultats peu pertinents.