Imparare a tradurre dagli esempi di traduzione forniti da contributi umani.
Da traduttori professionisti, imprese, pagine web e archivi di traduzione disponibili gratuitamente al pubblico.
ወሬአችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው።
je l`envoie exprès vers vous, pour que vous connaissiez notre situation, et pour qu`il console vos coeurs.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
በምድር ላይ ተቀማጥላችኋል በሴሰኝነትም ኖራችኋል፤ ለእርድ ቀን እንደሚያወፍር ልባችሁን አወፍራችኋል።
vous avez vécu sur la terre dans les voluptés et dans les délices, vous avez rassasiez vos coeurs au jour du carnage.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ያላዘዝናቸው ሰዎች ከእኛ ወጥተው። ትገረዙ ዘንድና ሕግን ትጠብቁ ዘንድ ይገባችኋል ብለው ልባችሁን እያወኩ በቃል እንዳናወጡአችሁ ስለ ሰማን፥
ayant appris que quelques hommes partis de chez nous, et auxquels nous n`avions donné aucun ordre, vous ont troublés par leurs discours et ont ébranlé vos âmes,
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።
que notre seigneur jésus christ lui-même, et dieu notre père, qui nous a aimés, et qui nous a donné par sa grâce une consolation éternelle et une bonne espérance,
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ዛሬ ድምፁን ብትሰሙት ልባችሁን እልከኛ አታድርጉ በፊት እንደ ተባለ፥ ይህን ከሚያህል ዘመን በኋላ በዳዊት ሲናገር። ዛሬ ብሎ አንድ ቀን እንደ ገና ይቀጥራል።
dieu fixe de nouveau un jour-aujourd`hui-en disant dans david si longtemps après, comme il est dit plus haut: aujourd`hui, si vous entendez sa voix, n`endurcissez pas vos coeurs.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ ወደ እናንተም ይቀርባል። እናንተ ኃጢአተኞች፥ እጆቻችሁን አንጹ፤ ሁለት አሳብም ያላችሁ እናንተ፥ ልባችሁን አጥሩ።
approchez-vous de dieu, et il s`approchera de vous. nettoyez vos mains, pécheurs; purifiez vos coeurs, hommes irrésolus.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
እንዲህም አላቸው። ራሳችሁን በሰው ፊት የምታጸድቁ እናንተ ናችሁ፥ ነገር ግን እግዚአብሔር ልባችሁን ያውቃል፤ በሰው ዘንድ የከበረ በእግዚአብሔር ፊት ርኵሰት ነውና።
jésus leur dit: vous, vous cherchez à paraître justes devant les hommes, mais dieu connaît vos coeurs; car ce qui est élevé parmi les hommes est une abomination devant dieu.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ወሬያችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና፥ ከእናንተ ከሆነውና ከታመነው ከተወደደውም ወንድም ከአናሲሞስ ጋር ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው። የዚህን ስፍራ ወሬ ሁሉ ያስታውቁአችኋል።
je l`envoie exprès vers vous, pour que vous connaissiez notre situation, et pour qu`il console vos coeurs.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ሲመጣ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ ይጨምርም።
que le seigneur augmente de plus en plus parmi vous, et à l`égard de tous, cette charité que nous avons nous-mêmes pour vous,
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità: