Da traduttori professionisti, imprese, pagine web e archivi di traduzione disponibili gratuitamente al pubblico.
በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
being justified freely by his grace through the redemption that is in christ jesus:
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ጌታም ወደ እግዚአብሔር ፍቅር ወደ ክርስቶስም ትዕግሥት ልባችንን ያቅናው።
and the lord direct your hearts into the love of god, and into the patient waiting for christ.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ስለዚህ። አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።
wherefore he saith, awake thou that sleepest, and arise from the dead, and christ shall give thee light.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ክርስቶስም ካልተነሣ እንግዲያስ ስብከታችን ከንቱ ነው እምነታችሁም ደግሞ ከንቱ ናት፤
and if christ be not risen, then is our preaching vain, and your faith is also vain.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ሁሉ የእናንተ ነው፥ እናንተም የክርስቶስ ናችሁ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው።
and ye are christ's; and christ is god's.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ክርስቶስም ደግሞ እንደ ወደዳችሁ ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ።
and walk in love, as christ also hath loved us, and hath given himself for us an offering and a sacrifice to god for a sweetsmelling savour.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
therefore let all the house of israel know assuredly, that god hath made that same jesus, whom ye have crucified, both lord and christ.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ጳውሎስና ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም፥ በእግዚአብሔር በአባታችን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤
paul, and silvanus, and timotheus, unto the church of the thessalonians in god our father and the lord jesus christ:
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ስለ ክርስቶስም ወንጌል ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ ለጌታ ሥራ በር ምንም ቢከፈትልኝ፥ ቲቶን ወንድሜን ስላላገኘሁት መንፈሴ ዕረፍት አልነበረውም፥
furthermore, when i came to troas to preach christ's gospel, and a door was opened unto me of the lord,
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥
that he would grant you, according to the riches of his glory, to be strengthened with might by his spirit in the inner man;
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
አጋንንትም ደግሞ። አንተ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ እያሉ እየጮኹም ከብዙዎች ይወጡ ነበር፤ ገሠጻቸውም ክርስቶስም እንደ ሆነ አውቀውት ነበርና እንዲናገሩ አልፈቀደላቸውም።
and devils also came out of many, crying out, and saying, thou art christ the son of god. and he rebuking them suffered them not to speak: for they knew that he was christ.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ኢየሱስ ክርስቶስም በሥጋ እንደ መጣ የማይታመን መንፈስ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም፤ ይህም የክርስቶስ ተቃዋሚው መንፈስ ነው፤ ይህም እንዲመጣ ሰምታችኋል፥ አሁንም እንኳ በዓለም አለ።
and every spirit that confesseth not that jesus christ is come in the flesh is not of god: and this is that spirit of antichrist, whereof ye have heard that it should come; and even now already is it in the world.
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
እንግዲህ እንደ ወንጌሌ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስም እንደ ተሰበከ፥ ከዘላለም ዘመንም የተሰወረው አሁን ግን የታየው በነቢያትም መጻሕፍት የዘላለም እግዚአብሔር እንደ አዘዘ ለእምነት መታዘዝ ይሆን ዘንድ ለአሕዛብ ሁሉ የታወቀው ምሥጢር እንደ ተገለጠ መጠን ሊያበረታችሁ ለሚችለው፥
now to him that is of power to stablish you according to my gospel, and the preaching of jesus christ, according to the revelation of the mystery, which was kept secret since the world began,
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ክርስቶስም በሥጋ ስለ እኛ መከራን ስለተቀበለ፥ ከእንግዲህ ወዲህ በሥጋ ልትኖሩ በቀረላችሁ ዘመን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ እንደ ሰው ምኞት እንዳትኖሩ፥ እናንተ ደግሞ ያን አሳብ እንደ ዕቃ ጦር አድርጋችሁ ያዙት፥ በሥጋ መከራን የተቀበለ ኃጢአትን ትቶአልና።
forasmuch then as christ hath suffered for us in the flesh, arm yourselves likewise with the same mind: for he that hath suffered in the flesh hath ceased from sin;
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità:
ሁለተኛ በእናንተ ዘንድ በነበርሁ ጊዜ እንደ ተናገርሁ አሁንም ደግሞ በሩቅ ስሆን፥ ክርስቶስ በእኔ አድሮ እንዲናገር ማስረጃ ከፈለጋችሁ፥ እንደ ገና ብመጣ እንዳልራራላቸው አስቀድመው ኃጢአት ላደረጉት ለሌሎችም ሁሉ አስቀድሜ ብዬአለሁ፥ አስቀድሜም እላለሁ። ክርስቶስም ስለ እናንተ አይደክምም ነገር ግን በእናንተ ኃይለኛ ነው።
i told you before, and foretell you, as if i were present, the second time; and being absent now i write to them which heretofore have sinned, and to all other, that, if i come again, i will not spare:
Ultimo aggiornamento 2012-05-05
Frequenza di utilizzo: 1
Qualità: