Van professionele vertalers, bedrijven, webpagina's en gratis beschikbare vertaalbronnen.
አ. በፌብሩዋሪ 11፣ 2014 የበይነመረብ ስለላን እና የግለሰብ ደኅንነት መብትን በተመለከተ ወጥ የካርቱኖች ውድድር ውስጥ እንዲሳተፉ እየጋበዘ ነው፡፡
the web we want invites cartoonists, creatives and artists to join the day we fight back on february 11, 2014 by creating an original cartoon about online surveillance and the right to privacy.
Laatste Update: 2016-02-24
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫው ውድድር ላይ ተሳትፎ ከተመለሰ ወዲህ ሰሞኑን እየተስተዋለ ያለው ነገር ከአጭርም ይሁን ከረጅም ግዜ ግብ አንፃር ለብሔራዊ ቡድኑም ሆነ ለእግር ኳሳችን መሻሻል የሚበጅ አይመስልም፡፡ የሀገራችንን እግር ኳስ ሕልውና ወደአስጊ ደረጃ እያደረሱት ያሉ የስፖርቱ ማዘውተሪያ ቦታዎች እጥረት እና ተተኪዎችን የማፍራት ከፍተኛ ችግሮች ከፊቱ ተደቅነው ከዚህ በፊትም ተጨባጭነት በሌለው ሁኔታ ሲያወዛግብ የነበረው የአሰለጣጠን ፍልስፍና ቀዳሚው አከራካሪ ጉዳይ መሆኑ ይበልጥ አሳሳቢ ሆኖ ታይቶኛል፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ ምድቡን በበላይነት እየመራ በሚገኝበት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የፊታችን መጋቢት 13፣ 14 ወይም 15 የቦትስዋና አቻውን በአዲስ አበባ ስታድየም ያስተናግዳል፡፡ የሰሞኑ አላስፈላጊ እሰጣገባ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያው በጥሩ ሁኔታ እየተጓዘ ያለው ቡድን ከፊቱ ለሚጠብቀው ጨዋታ ማበረታቻ ይሆን?
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫው ውድድር ላይ ተሳትፎ ከተመለሰ ወዲህ ሰሞኑን እየተስተዋለ ያለው ነገር ከአጭርም ይሁን ከረጅም ግዜ ግብ አንፃር ለብሔራዊ ቡድኑም ሆነ ለእግር ኳሳችን መሻሻል የሚበጅ አይመስልም፡፡ የሀገራችንን እግር ኳስ ሕልውና ወደአስጊ ደረጃ እያደረሱት ያሉ የስፖርቱ ማዘውተሪያ ቦታዎች እጥረት እና ተተኪዎችን የማፍራት ከፍተኛ ችግሮች ከፊቱ ተደቅነው ከዚህ በፊትም ተጨባጭነት በሌለው ሁኔታ ሲያወዛግብ የነበረው የአሰለጣጠን ፍልስፍና ቀዳሚው አከራካሪ ጉዳይ መሆኑ ይበልጥ አሳሳቢ ሆኖ ታይቶኛል፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ ምድቡን በበላይነት እየመራ በሚገኝበት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የፊታችን መጋቢት 13፣ 14 ወይም 15 የቦትስዋና አቻውን በአዲስ አበባ ስታድየም ያስተናግዳል፡፡ የሰሞኑ አላስፈላጊ እሰጣገባ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያው በጥሩ ሁኔታ እየተጓዘ ያለው ቡድን ከፊቱ ለሚጠብቀው ጨዋታ ማበረታቻ ይሆን?
Enkele menselijke vertalingen met lage relevantie werden verborgen.
Toon lage-relevantie resultaten.