Results for set the relative location of your... translation from English to Amharic

English

Translate

set the relative location of your own sub city

Translate

Amharic

Translate
Translate

Instantly translate texts, documents and voice with Lara

Translate now

Human contributions

From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.

Add a translation

English

Amharic

Info

English

whatever hardship befalls you is the result of your own deeds . god pardons many of your sins .

Amharic

ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት ( ኃጢኣት ) ምክንያት ነው ፡ ፡ ከብዙውም ይቅር ይላል ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

whatever misfortune befalls you is of your own doing , god forgives much ,

Amharic

ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት ( ኃጢኣት ) ምክንያት ነው ፡ ፡ ከብዙውም ይቅር ይላል ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

whatever misfortune befalls you is a consequence of your own deeds . but much of it he forgives .

Amharic

ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት ( ኃጢኣት ) ምክንያት ነው ፡ ፡ ከብዙውም ይቅር ይላል ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

believers , take care of your own souls . the misguided cannot harm you as long as you are guided .

Amharic

እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ነፍሶቻችሁን ( ከእሳት ) ያዙ ፤ ( ጠብቁ ) ፡ ፡ በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም ፡ ፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው ፡ ፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

those to whom we gave the scripture believe in it , and so do some of your own people . only those who deny the truth reject our revelations .

Amharic

እንደዚሁም ወዳንተ መጽሐፍን አወረድን ፡ ፡ እነዚያም መጽሐፍን የሰጠናቸው ፤ በእርሱ ያምናሉ ፡ ፡ ከእነዚህም ( ከመካ ሰዎች ) በእርሱ የሚያምኑ አልሉ ፡ ፡ በተዓምራቶቻችንም ከሓዲዎቹ እንጂ ማንም አይክድም ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

o believers , do not hold unbelievers as friends in preference to the faithful . do you want to proffer a clear proof of your own guilt before god ?

Amharic

እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ከምእምናን ሌላ ከሓዲዎችን ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙ ፤ ለአላህ በናንተ ላይ ግልጽ ማስረጃዎችን ልታደርጉ ትፈልጋላችሁን

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

for in him we live, and move, and have our being; as certain also of your own poets have said, for we are also his offspring.

Amharic

ከእናንተ ከባለ ቅኔዎች አንዳንዶች ደግሞ። እኛ ደግሞ ዘመዶቹ ነንና ብለው እንደ ተናገሩ፥ በእርሱ ሕያዋን ነንና እንንቀሳቀሳለን እንኖርማለን።

Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:

English

children of adam , when messengers of your own come to narrate to you my verses , those who are cautious and mend their ways will have nothing to fear neither shall they be saddened ,

Amharic

የአዳም ልጆች ሆይ ! ከእናንተ ውስጥ በናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልከተኞች ቢመጧችሁ ከእናንተ ክሕደትን የተጠነቀቁና መልካምንም የሠሩ በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም ፡ ፡ እነሱም አያዝኑም ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

and when we took a covenant from you that , “ do not shed the blood of your own people nor turn out your own people from your colonies ” ; you then acknowledged it and you are witnesses .

Amharic

ደሞቻችሁን አታፍስሱ ነፍሶቻችሁንም ( ከፊላችሁን ) ከአገሮቻችሁ አታውጡ የምንል ስንኾን የጠበቀ ቃል ኪዳናችሁን በያዝንባችሁ ጊዜ ( አስታውሱ ) ፡ ፡ ከዚያም ( በኪዳኑ ) አረጋገጣችሁ ፤ እናንተም ትመሰክራላችሁ ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

and give to the orphans their properties and do not substitute the defective [ of your own ] for the good [ of theirs ] . and do not consume their properties into your own .

Amharic

የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ ፡ ፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ ፡ ፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ ( በመቀላቀል ) አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

" burn ye therein : the same is it to you whether ye bear it with patience , or not : ye but receive the recompense of your ( own ) deeds . "

Amharic

ግቧት ታገሱም ወይም አትታገሡ በእናንተ ላይ እኩል ነው ፡ ፡ የምትምመነዱት ትሠሩት የነበራችሁትን ( ፍዳ ) ብቻ ነው ( ይባላሉ ) ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

Warning: Contains invisible HTML formatting

English

believers , do not choose my enemies and your own enemies for friends , and offer them strong love . they have rejected the truth which has come to you , and have expelled the messenger and you from your homes because of your belief in your lord .

Amharic

እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ጠላቶቼንና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ ፡ ፡ ከእውነቱ የመጣላችሁን ሃይማኖት በእርግጥ የካዱ ሲኾኑ ውዴታን ወደእነርሱ ታደርሳላችሁ ፡ ፡ መልክተኛውንና እናንተን በአላህ በጌታችሁ ስላመናችሁ ( ከመካ ) ያወጣሉ ፡ ፡ በመንገዴ ለመታገልና ውዴታዬን ለመፈለግ የወጣችሁ እንደኾናችሁ ( ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው ) ፡ ፡ እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን ሁሉ የማውቅ ስኾን ወደእነርሱ በፍቅር ትመሳጠራላችሁ ፡ ፡ ከእናንተም ( ይህንን ) የሚሠራ ሰው ቀጥተኛውን መንገድ በእርግጥ ተሳሳተ ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

did you consider that the sustenance which allah had sent down for you of your own accord you have declared some of it as unlawful and some as lawful ? ask them : ' did allah bestow upon you any authority for this or do you forge lies against allah ?

Amharic

« አላህ ከሲሳይ ለእናንተ ያወረደውን ከእርሱም እርምና የተፈቀደ ያደረጋችሁትን አያችሁን » በላቸው ፡ ፡ « አላህ ( ይህንን ) ለእናንተ ፈቀደላችሁን ወይስ በአላህ ላይ ትቀጣጥፋላችሁ » በላቸው ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

and allah has created for you wives of your own breed , and has given you from your wives , sons and grandsons , and has provided sustenance for you from good things ; so do they believe in falsehood and deny the favours of allah ?

Amharic

አላህም ከነፍሶቻችሁ ( ከጎሶቻችሁ ) ለእናንተ ሚስቶችን አደረገ ፡ ፡ ለእናንተም ከሚስቶቻችሁ ወንዶች ልጆችን ፣ የልጅ ልጆችንም አደረገላችሁ ፡ ፡ ከመልካሞችም ጸጋዎች ሰጣችሁ ፡ ፡ ታድያ በውሸት ( በጣኦት ) ያምናሉን በአላህም ጸጋ እነሱ ይክዳሉን

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

a similar ( favour have ye already received ) in that we have sent among you a messenger of your own , rehearsing to you our signs , and sanctifying you , and instructing you in scripture and wisdom , and in new knowledge .

Amharic

በውስጣችሁ ከናንተው የኾነን በናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ( ጸጋን ሞላንላችሁ ) ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

" do ye wonder that there hath come to you a message from your lord , through a man of your own people , to warn you , - so that ye may fear allah and haply receive his mercy ? "

Amharic

« አላህን ልትፈሩና ይታዘንላችሁም ዘንድ ከእናንተው ( ጎሳ ) በኾነ ሰው ላይ እንዲያስጠነቅቃችሁ ከጌታችሁ ግሳጼ ቢመጣላችሁ ትደነቃላችሁን » ( አላቸው ) ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

Warning: Contains invisible HTML formatting

Some human translations with low relevance have been hidden.
Show low-relevance results.

Get a better translation with
8,841,647,614 human contributions

Users are now asking for help:



We use cookies to enhance your experience. By continuing to visit this site you agree to our use of cookies. Learn more. OK