From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
what does your work involve
ምን አይነት ስራ ነው የምትሰራው
Last Update: 2024-09-21
Usage Frequency: 1
Quality:
what , does he think none has seen him ?
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን ?
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
what , does he think none has power over him ,
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን ?
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
what , does man reckon he shall be left to roam at will ?
ሰው ስድ ኾኖ መትተውን ይጠረጥራልን ?
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
what , does he promise you that when you are dead and turned to dust and bones , you will be brought forth ?
« እናንተ በሞታችሁና ዐፈርና አጥንቶችም በኾናችሁ ጊዜ እናንተ ( ከመቃብር ) ትወጣላችሁ በማለት ያስፈራራችኋልን
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
what ! does he threaten you that when you are dead and become dust and bones that you shall then be brought forth ?
« እናንተ በሞታችሁና ዐፈርና አጥንቶችም በኾናችሁ ጊዜ እናንተ ( ከመቃብር ) ትወጣላችሁ በማለት ያስፈራራችኋልን
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
in fact , the quran consists of illustrious verses that exist in the hearts of those who have knowledge . no one rejects our revelations except the unjust ones .
አይደለም እርሱ ( ቁርኣን ) በእነዚያ ዕውቀትን በተሰጡት ሰዎች ልቦች ውስጥ ( የጠለቀ ) ግልጾች አንቀጾች ነው ፡ ፡ በአንቀጾቻችንም በዳዮቹ እንጂ ሌላው አይክድም ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and whoever does that in aggression and injustice , we will soon make him enter the fire , and that is easy for allah .
ወሰን በማለፍና በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን ፡ ፡ ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
whoever does that , out of hostility and wrongdoing , we will cast him into a fire . and that would be easy for god .
ወሰን በማለፍና በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን ፡ ፡ ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and whoever does that through injustice and oppression , we shall soon put him in the fire ; and this is easy for allah .
ወሰን በማለፍና በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን ፡ ፡ ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
but whosoever does that in transgression and wrongfully , him we shall certainly roast at a fire ; and that for god is an easy matter .
ወሰን በማለፍና በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን ፡ ፡ ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
believers are not to take disbelievers for friends instead of believers . whoever does that has nothing to do with god , unless it is to protect your own selves against them .
ምእምናን ከሓዲዎችን ከምእምናን ሌላ ረዳቶች አድርገው አይያዙ ፡ ፡ ይኼንንም የሚሠራ ሰው ከአላህ ( ሃይማኖት ) በምንም ውስጥ አይደለም ፡ ፡ ከእነርሱ መጥጠበቅን ብትጠበቁ እንጂ ፡ ፡ አላህም ነፍሱን ( ቁጣውን ) ያስጠነቅቃችኋል ፡ ፡ መመለሻም ወደ አላህ ብቻ ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
believers , let your possessions and your offspring not make you negligent of allah 's remembrance . for whoso does that , they will be the losers .
እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ አላህን ከማስታወስ አያታሉዋችሁ ፡ ፡ ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
glorifying god is all that exists in the heavens and the earth . he is the almighty , the most wise .
በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ ለአላህ አሞገሰ ፡ ፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
o you who have faith ! do not let your possessions and children distract you from the remembrance of allah , and whoever does that — it is they who are the losers .
እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ አላህን ከማስታወስ አያታሉዋችሁ ፡ ፡ ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and whoever does that in aggression and injustice - then we will drive him into a fire . and that , for allah , is [ always ] easy .
ወሰን በማለፍና በመበደልም ይህንን የሠራ ሰው እሳትን እናገባዋለን ፡ ፡ ይኸም በአላህ ላይ ገር ነው ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
and when you have divorced women and they have fulfilled the term of their prescribed period , either take them back on reasonable basis or set them free on reasonable basis . but do not take them back to hurt them , and whoever does that , then he has wronged himself .
ሴቶችን በፈታችሁና ( የዒዳ ) ጊዜያቸውን በደረሱ ጊዜ በመልካም ያዙዋቸው ፤ ( ተማለሷቸው ) ወይም በመልካም ኹኔታ አሰናብቱዋቸው ፡ ፡ ለመጉዳትም ወሰን ታልፋባቸው ዘንድ አትያዙዋቸው ፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ነፍሱን በእርግጥ በደለ ፡ ፡ የአላህንም አንቀጾች ማላገጫ አድርጋችሁ አትያዙ ፡ ፡ የአላህንም ጸጋ በናንተ ላይ ያደረገውን ከመጽሐፍና ከጥበብም በርሱ የሚገስጻችሁ ሲኾን በናንተ ላይ ያወረደውን አስታውሱ ፡ ፡ አላህንም ፍሩ ፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ መኾኑን ዕወቁ ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
" and when you both come to fir 'aun ( pharaoh ) , say : ' we are the messengers of the lord of the ' alamin ( mankind , jinns and all that exists ) ,
« ወደ ፈርዖንም ኺዱ ፡ ፡ በሉትም ፡ - እኛ የዓለማት ጌታ መልክተኞች ነን ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Warning: Contains invisible HTML formatting