Via de voorbeelden van menselijke vertaling trachten te leren vertalen.
Van professionele vertalers, bedrijven, webpagina's en gratis beschikbare vertaalbronnen.
אמנם עתה אלכה ירושלימה לעזור את הקדושים׃
አሁን ግን ቅዱሳንን ለማገልገል ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
השתתפו בצרכי הקדושים רדפו הכנסת ארחים׃
ቅዱሳንን በሚያስፈልጋቸው እርዱ፤ እንግዶችን ለመቀበል ትጉ።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
חסד אדנינו ישוע המשיח עם כלכם כל הקדושים אמן׃
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችን ጋር ይሁን፤ አሜን።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
והקברים נפתחו ורבים מגופות הקדושים ישני אדמת עפר נעורו׃
መቃብሮችም ተከፈቱ፥ ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሡ፤
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
כי מקדוניא ואכיא הואילו לתת משאת נדבה לאביוני הקדושים אשר בירושלים׃
መቄዶንያና አካይያ በኢየሩሳሌም ቅዱሳን መካከል ያሉትን ድሆች ይረዱ ዘንድ ወደዋልና።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
שאלו לשלום פילולוגוס ויוליא נירוס ואחותו ואולומפס וכל הקדושים אשר אתם׃
ለፍሌጎንና ለዩልያ ለኔርያና ለእኅቱም ለአልንጦንም ከእነርሱ ጋር ላሉ ቅዱሳን ሁሉ ሰላምታ አቅርቡልኝ።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
והחקר לבבות יודע את אשר יחשב הרוח כי כרצון האלהים יפגיע בעד הקדושים׃
ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደ ሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይማልዳልና።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
ועל דבר קבוץ התרומות לעזרת הקדושים כאשר תקנתי לקהלות אשר בגלטיא כן תעשו גם אתם׃
ለቅዱሳንም ገንዘብን ስለ ማዋጣት፥ ለገላትያ አብያተ ክርስቲያናት እንደ ደነገግሁት እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉ።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
-21[ שאלו לשלום איש את רעהו בנשיקה הקדושה הקדושים כלם שאלים לשלומכם׃
በተቀደሰ አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
לכן אחי הקדושים חברים לקריאה של מעלה הביטו אל השליח וכהן הודיתנו הגדול אל המשיח ישוע׃
ስለዚህ፥ ከሰማያዊው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞች ሆይ፥ የሃይማኖታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፤
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
אשר צריך כי יקבלהו השמים עד ימי שוב כל הדברים לתקונם אשר דבר עליהם האלהים בפי נביאיו הקדושים מימי עולם׃
እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ በቅዱሳን ነቢያቱ አፍ የተናገረው፥ ነገር ሁሉ እስከሚታደስበት ዘመን ድረስ ሰማይ ይቀበለው ዘንድ ይገባልና።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit:
כי כל איש אשר הייתי אני ודברי לו לחרפה בדור הנאף והחוטא הזה אף הוא יהיה לחרפה לבן האדם בבואו בכבוד אביו עם המלאכים הקדושים׃
በዚህም በዘማዊና በኃጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእርሱ ያፍርበታል።
Laatste Update: 2012-05-06
Gebruiksfrequentie: 1
Kwaliteit: