Results for 16 generator sets in the third ba... translation from English to Amharic

English

Translate

16 generator sets in the third batch arrive

Translate

Amharic

Translate
Translate

Instantly translate texts, documents and voice with Lara

Translate now

Human contributions

From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.

Add a translation

English

Amharic

Info

English

and when the hour sets in , the guilty will despair .

Amharic

ሰዓቲቱም በምትቆምበት ቀን አመጸኞች ጭጭ ይላሉ ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

and he went out about the third hour, and saw others standing idle in the marketplace,

Amharic

በሦስት ሰዓትም ወጥቶ ሥራ የፈቱ ሌሎችን በአደባባይ ቆመው አየ፥

Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:

English

and if he shall come in the second watch, or come in the third watch, and find them so, blessed are those servants.

Amharic

ከሌሊቱም በሁለተኛው ወይም በሦስተኛው ክፍል መጥቶ እንዲሁ ቢያገኛቸው፥ እነዚያ ባሪያዎች ብፁዓን ናቸው።

Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:

English

this is the third time i am coming to you. in the mouth of two or three witnesses shall every word be established.

Amharic

ወደ እናንተ ስመጣ ይህ ሦስተኛዬ ነው፤ ሁሉ ነገር በሁለትና በሦስት ምስክር አፍ ይጸናል።

Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:

English

to allah belongs the kingdom of the heavens and the earth , and when the hour sets in , the falsifiers will be losers on that day .

Amharic

የሰማያትና የምድር ግዛት የአላህ ብቻ ነው ፡ ፡ ሰዓቲቱም በምትቆምበት ቀን ያን ጊዜ አጥፊዎች ሁሉ ይከስራሉ ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

blessed is he who appointed houses in the sky and set in it a lamp and a shining moon .

Amharic

ያ በሰማይ ቡሩጆችን ያደረገና በእርሷም አንጸባራቂን ( ፀሐይ ) አብሪ ጨረቃንም ያደረገ ጌታ ክብሩ በጣም ላቀ ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

on the day when the hour sets in , the guilty will swear that they had remained only for an hour . that is how they were used to lying [ in the world ] .

Amharic

ሰዓቲቱ በምትሆንበት ቀን ከሓዲዎች « ከአንዲት ሰዓት በስተቀር ( በመቃብር ) አልቆየንም » ብለው ይምላሉ ፡ ፡ እንደዚሁ ( ከእውነት ) ይመለሱ ነበሩ ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

and we set in the earth firm mountains lest it should shake with them , and we set in it ravines to serve as ways , that haply so they may be guided ;

Amharic

በምድርም ውስጥ በእነሱ እንዳታረገርግ ጋራዎችን አደረግን ፡ ፡ ይመሩም ዘንድ በእርሷ ውስጥ ሰፋፊ መንገዶችን አደረግን ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

anddo not make mischief in the earth after it has been set in order , and call upon him with fear and longing . surely allah 's mercy is close to those who do good .

Amharic

በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ ፡ ፡ ፈርታችሁና ከጅላችሁም ተገዙት ፡ ፡ የአላህ ችሮታ ከበጎ አድራጊዎች ቅርብ ነውና ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

English

i knew a man in christ above fourteen years ago, (whether in the body, i cannot tell; or whether out of the body, i cannot tell: god knoweth;) such an one caught up to the third heaven.

Amharic

ሰውን በክርስቶስ አውቃለሁ፥ በሥጋ እንደ ሆነ አላውቅም ወይም ከሥጋ ውጭ እንደ ሆነ አላውቅም፥ እግዚአብሔር ያውቃል፤ እንዲህ ያለው ሰው ከአሥራ አራት ዓመት በፊት እስከ ሦስተኛው ሰማይ ድረስ ተነጠቀ።

Last Update: 2012-05-05
Usage Frequency: 1
Quality:

English

and you shall have half of what your wives leave if they have no child , but if they have a child , then you shall have a fourth of what they leave after ( payment of ) any bequest they may have bequeathed or a debt ; and they shall have the fourth of what you leave if you have no child , but if you have a child then they shall have the eighth of what you leave after ( payment of ) a bequest you may have bequeathed or a debt ; and if a man or a woman leaves property to be inherited by neither parents nor offspring , and he ( or she ) has a brother or a sister , then each of them two shall have the sixth , but if they are more than that , they shall be sharers in the third after ( payment of ) any bequest that may have been bequeathed or a debt that does not harm ( others ) ; this is an ordinance from allah : and allah is knowing , forbearing .

Amharic

ለእናንተም ሚስቶቻችሁ ከተዉት ንብረት ለእነርሱ ልጅ ባይኖራቸው ግማሹ አላችሁ ፡ ፡ ለእነሱም ልጅ ቢኖራቸው ከተዉት ሀብት ከአራት አንድ አላችሁ ፡ ፡ ( ይህም ) በእርሷ ከሚናዘዙባት ኑዛዜ ወይም ከዕዳ በኋላ ነው ፡ ፡ ለናንተም ልጅ ባይኖራችሁ ከተዋችሁት ንብረት ለእነርሱ ( ለሚስቶች ) ከአራት አንድ አላቸው ፡ ፡ ለእናንተም ልጅ ቢኖራችሁ ከተዋችሁት ንብረት ለእነርሱ ከስምንት አንድ አላቸው ( ይህም በርሷ ከምትናዘዙባት ኑዛዜ ወይም ከዕዳ በኋላ ነው ፡ ፡ ) ወላጅም ልጅም የሌለው በጎን ወራሾች የሚወርስ ወንድ ወይም ሴት ቢገኝ ለእርሱም ( ለሟቹ ) ወንድም ወይም እኅት ( ከእናቱ በኩል ብቻ የኾነ ) ቢኖር ከሁለቱ ለያንዳንዳቸው ከስድስት አንድ አላቸው ፡ ፡ ከዚህም ( ከአንድ ) የበዙ ቢኾኑ እነርሱ በሲሶው ተጋሪዎች ናቸው ፡ ፡ ( ይህም ወራሾችን ) የማይጎዳ ኾኖ በእርሷ ከሚናዘዙባት ኑዛዜ ወይም ከዕዳ በኋላ ነው ፡ ፡ ከአላህም የኾነን ኑዛዜ ( ያዛችኋል ) ፡ ፡ አላህም ዐዋቂ ቻይ ነው ፡ ፡

Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:

Some human translations with low relevance have been hidden.
Show low-relevance results.

Get a better translation with
8,927,565,765 human contributions

Users are now asking for help:



We use cookies to enhance your experience. By continuing to visit this site you agree to our use of cookies. Learn more. OK