From professional translators, enterprises, web pages and freely available translation repositories.
do not let anyone who does not believe in it and follows his own desires turn you away from it and so bring you to ruin . "
« በእርሷ የማያምነውና ዝንባሌውን የተከተለውም ሰው ከእርሷ አያግድህ ትጠፋለህና ፡ ፤
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Warning: Contains invisible HTML formatting
( o prophet ) , your lord knows that you sometimes stand up in prayer nearly two-thirds of the night , and sometimes half or one-third of it , and so does a party of those with you ; allah measures the night and the day . he knows that you cannot keep an accurate count of it , so he has shown mercy to you .
አንተ ከሌሊቱ ሁለት እጅ ያነሰን ግማሹንም ሲሶውንም የምትቆም መኾንህን ጌታህ በእርግጥ ያውቃል ፡ ፡ ከእነዚያም አብረውህ ካሉት ከፊሎች ( የሚቆሙ መኾናቸውን ያውቃል ) ፡ ፡ አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል ፡ ፡ ( ሌሊቱን ) የማታዳርሱት መኾናችሁን ዐወቀ ፡ ፡ በእናንተ ላይም ( ወደ ማቃለል ) ተመለሰላችሁ ፡ ፡ ስለዚህ ከቁርኣን ( በስግደት ) የተቻላችሁን አንብቡ ፡ ፡ ከእናንተ ውስጥ በሽተኞች ፣ ሌሎችም ከአላህ ችሮታ ለመፈለግ በምድር ላይ የሚጓዙ ፣ ሌሎችም በአላህ መንገድ ( ሃይማኖት ) የሚጋደሉ እንደሚኖሩ ዐወቀ ፡ ፡ ( አቃለለላቸውም ) ፡ ፡ ከእርሱም የተቻለችሁን አንብቡ ፡ ፡ ሶላትንም ስገዱ ፡ ፡ ዘካንም ስጡ ፡ ፡ ለአላህም መልካም ብደርን አበድሩ ፡ ፡ ከመልካም ሥራም ለነፍሶቻችሁ የምታስቀድሙትን ሁሉ እርሱ የተሻለና በምንዳም ታላቅ ኾኖ አላህ ዘንድ ታገኙታላችሁ ፡ ፡ አላህንም ምሕረትን ለምኑት ፡ ፡ አላህ በጣም መሓሪ አዛኝ ነውና ፡ ፡
Last Update: 2014-07-02
Usage Frequency: 1
Quality:
Some human translations with low relevance have been hidden.
Show low-relevance results.